Leviticus 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጽፍርን እተበታተነ ኣእጋርን ዚመቕል፡ ኣብ መንጎ እንስሳታት ከኣ ቍርጽራጽ ዚሓክኽ ዅሉ፡ እዚኣቶም ክትበልዕዎም ትኽእሉ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተሰነጠቀ ሰኰና ያለውንና የሚያመሰኳውን እንስሳ ሁሉ ብሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተሰነጠቀ ሰኮና ያለውንና የሚያመሰኳውን እንስሳ ሁሉ ብሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለሁለት የተሰነጠቀ ሰኮና ያለውንና የሚያመሰኳውን እንስሳ ሁሉ ብሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጹጉንይ ዉር ጳልቀቴዳዋንታነ ዋሞትያ መሄቱዋ ኡባ ሚተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'uguntsay wuri p'alk'k'etteeddawanttanne waammotiyaa mehetuwaa ubbaa miite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Toho qinccifilley phalqeththatanne banchikizayta miite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቶሆ ቂንጪፊሌይ ጳልቄታኔ ባንቺኪዛይታ ሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሹቁለይ ጳልቀትዳይሳታነ ዋሞትያ መሄታ ሚተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shuquley phalqetidaysatanne waammotiya meheta miite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰኰናው የተሰነጠቀውን የሚያመሰኳውን ማንኛውንም እንስሳ መብላት ትችላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰኮናው ስንጥቅ የሆነውንና የሚያመሰኳውን እንስሳ ትበላላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ እንስሳ፥ ፅፍሩ ዝተሰንጠቐ፥ ሸዀናኡ ድማ ዝተመቐለ፥ ኵሉ ዘመዅስዕ ዘበለ ብልዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ እንስሳ ጽፉፍ ስንጡቕ፡ ሸኾናኡ ድማ እተመቕለ፡ መጉስዕ ዚመልስ ዘበለ ብልዑ።