Leviticus 13:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ለምጺ ኣብ ቈርበት እንተ ተበገሰ፡ እቲ ለምጺ ድማ ንዅሉ ቈርበት እቲ ለበዳ ዘለዎ፡ ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ፡ እቲ ኻህን ኣብ ዝጠመተሉ ዅሉ እንተ ሸፈኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለምጹም በቆዳው ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ለምጹም የታመመውን ሰው ቆዳውን ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ እንደ ከደነው ለካህኑ ቢመስለው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለምጹም በቁርበቱ ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ለምጹም የታመመውን ሰው ቁርበቱን ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ እንደ ከደነው ለካህኑ ቢመስለው፥ ካህኑ ያያል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለምጹም በቆዳው ላይ ሰፍቶ ቢወጣ፥ ካህኑ ማየት እስከሚችልበት አካል የለምጹ ደዌ የታመመውን ሰው ቆዳ ሁሉ ከራሱ እስከ እግሮቹ ድረስ ቢሸፍነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ቃይ ዎልቃማ ጋልባ ሀርጊ ብታንያ ጋልባ ቦላን አኪደ፥ ሁጲያፐ ገድያ ጋካናዉ ኡባን ማዬዳዋ ግዶፐ፥ ቄሲ በኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«K'ay wolk'k'aama galbbaa harggii bitaniyaa galbbaa bollan aakkiide, huup'iyaappe gediyaa gakkanaw ubbaan mayyeeddawaa gidooppe, k'eesii be'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He galba hargezi izaade bolla toho xugunththafe biidi hu7e iske gakkanaas ubbaa gakkiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ጋልባ ሃርጌዚ ኢዛዴ ቦላ ቶሆ ጹጉንፌ ቢዲ ሁኤ ኢስኬ ጋካናስ ኡባ ጋኪኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ጎጋ ሀርገይ አድያ አሳተ ቦላ ዳልግኮ፥ ሁጰፐ ቶሆ ጋካናዉ ኡባ ማእዳባ ግድኮ በኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney goga hargey addiya asatethaa bolla dalgiko, huuphepe toho gakanaw ubbaa ma77idaba gidiko be7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ደዌው በአካላቱ ሁሉ ላይ በመውጣት በሽተኛውን ከራስ ጠጕር እስከ እግር ጥፍር ያለበሰው መሆኑን ካህኑ እስካየ ድረስ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንደ ካህኑ አስተያየት የሥጋ ደዌው በሽታ ሰውየውን ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ጠጒሩ የሸፈነው ከሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሕማም ለምፂ እናሰፍሐ እንተ ኸደ፥ ነቲ ቝሱል እቲ ኻህን ክሪኦ ኽሳዕ ዝኽእል ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ ንኹሉ ቘርበቱ እንተ ኸደኖ፥
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ለምጺ ኣብ ቆርበት ገፊሑ እንተ ወጸ፡ እቲ ለምጺ ኸኣ ነቲ ቑሱል፡ ዓይኒ እቲ ኻህን ዚርእዮ ዘበለ፡ ካብ ርእሱ ኽሳዕ እግሩ ንኹሉ ቖርበቱ እንተ ኸደኖ፡