Leviticus 13:58 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ክዳን፡ ወይ ፈትሊ ምልጻይ ወይ መትሓዚ፡ ወይ ዝኾነ ክትሕጸቦ ዘለካ ቈርበት፡ እቲ መዓት ካብኡ እንተ ተኣልዩ፡ ሽዑ ካልኣይ ግዜ ተሓጺቡ ይጸሪ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልብሱ ወይም ድሩ ወይም ማጉ ወይም ከቆዳ የተደረገው ነገር ከታጠበ በኋላ ደዌው ቢለቅቀው ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፤ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተም ካጠብኸው ልብስ ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ወይም ከአጐዛው ከተደረገው ነገር ላይ ደዌው ቢጠፋ፥ ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን አንተ ካጠብኸው ልብስ ወይም ከድሩ ወይም ከማጉ ወይም ከተለፋው ቆዳ ከተሠራ ከማናቸውም ነገር ላይ ደዌው ቢጠፋ፥ ሁለተኛ ጊዜ ይታጠባል፥ ንጹሕም ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሜጨቴዳ ማዩ ቃጭና ዎይ ሻሎ ማዮ ግድና፥ ዎይ ጋልባፐ ኦሰቴዳ አያ ማዮ ግድናካ፥ ቦሮቆ ሳአይ አ ቦላፐ ዮፐ፥ ሄ ማዩ ላኤንዋ ሜጨቶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ጌሻ ግዴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin meec'etteedda mayuu k'ac'inaa woy shalo mayyo gidina, woy galbbaappe oosetteedda ayaa mayyo gidinakka, borok'o sa'ay Aa bollappe d'ayooppe, he mayuu laa"entsuwaa meec'etto; Hewaappe guyyiyaan, I geeshsha gidee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ay may7onne galbafe oosettida ay miish meeccishin buuqazi izappe dhaykko qasseka meecco; hessafe guye wogay giza mala may7ozi geesh gidana.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይ ማይኦኔ ጋልባፌ ኦሴቲዳ ኣይ ሚሽ ሜጪሺን ቡቃዚ ኢዛፔ ይኮ ቃሴካ ሜጮ፤ ሄሳፌ ጉዬ ዎጋይ ጊዛ ማላ ማይኦዚ ጌሽ ጊዳና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሜጨትዳ ማኦይ ቃጭና ዎይኮ ሻሎ ግድን፥ ዎይኮ ጋልባፈ ኦሰትዳባ ማኦ ግድን፥ ቡቃ ማላይ ይኮ፥ ሄ ማኦይ ናምአን ሜጨቶ፤ ሄሳፈ ጉየ፥ እ ጌዬስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin meecetida ma7oy qacina woyko shalo gidin, woyko galbafe oosetidaba ma7o gidin, buuqa malay dhayiko, he ma7oy nam7antho meeceto; Hessafe guye, I geeyees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ታጥቦ ከደዌ የጠራ ልብስ ወይም በሸማኔ ዕቃ የተሠራ ወይም በእጅ የተጠለፈ ጨርቅ ወይም ከቈዳ የተሠራ ማንኛውም ዕቃ እንደ ገና ይታጠብ፤ ንጹሕም ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልብሱ በሚታጠብበት ጊዜ የሻጋታው ምልክት ቢጠፋ እንደገና ይጠበው፤ ከዚያም በኋላ የነጻ ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንስኻ እትሓፅቦ ኽዳን፥ ወይ ቅጥኒ ወይ ፋእሚ ወይ ዝኾነ ቘርበት፥ ሕማሙ እንተ ኸደሉ፥ ክልተሻዕ ይተሓፀብ፤ ንፁህ ድማ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ እተሓጽቦ ኽዳን፡ ወይ ቕጥኒ ወይ ፋኣሚ ወይ ዝኾነ ቖርበት፡ እቲ ቑስሊ እንተ ኸደሉ፡ ካልኣይ ሳዕ ይተሓጸብ፡ ይነጽህ ድማ።