Leviticus 13:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መዓት ለምጺ ኣብ ሰብ ምስ ኰነ፡ ናብ ካህን ይቐርብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“የለምጽ ደዌ በሰው ላይ ቢወጣ እርሱ ወደ ካህኑ ይሄዳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የለምጽ ደዌ በሰው ውስጥ ቢሆን እርሱን ወደ ካህኑ ያመጡለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማናቸውም ሰው በለምጽ ደዌ ቢጠቃ እርሱን ወደ ካህኑ ያመጡታል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ኦናነ ዎልቃማ ጋልባ ሀርጊ ኦይቆፐ፥ ቄስያኮ አ አህኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Oonanne wolk'k'aama galbbaa harggii oyk'k'ooppe, k'eesiyaakko Aa ahino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Oonikka izaade ashoza galba bolla keziza hargey oykkiko hessaade qeesekko ehetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኦኒካ ኢዛዴ ኣሾዛ ጋልባ ቦላ ኬዚዛ ሃርጌይ ኦይኪኮ ሄሳዴ ቄሴኮ ኤሄቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ኦንካ ጎጋ ሀርገን ኦይከትኮ እያ ካህንያኮ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Oonika goga hargen oyketiko iya kahiniyako eho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ማንኛውም ሰው ተላላፊ የቈዳ በሽታ ከያዘው፣ ወደ ካህኑ ያምጡት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ማንም ሰው የሥጋ ደዌ በሽታ ቢይዘው ወደ ካህኑ ያምጡት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕማም ለምፂ ቘርበት ዘለዎ ዝኾነ ሰብ ናብ ካህን የምፅእዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሰብ ቁስሊ ለምጺ እንተለዎ፡ ናብ ካህን የምጽእዎ።