Leviticus 14:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ኻህን ነቲ ዚጸሪ፡ ክልተ ህያዋንን ንጹሃትን ኣዕዋፍ፡ ዕንጨይቲ ቄድሮስን ቀያሕ ንጥረ ነገራትን ሂሶፕን ኪወስድ ይእዝዝ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነ​ሆም፥ የለ​ምጹ ደዌ ከለ​ም​ጻሙ ላይ ቢጠፋ፥ ካህኑ ስለ​ሚ​ነ​ጻው ሰው ሁለት ንጹ​ሓን ዶሮ​ዎች በሕ​ይ​ወ​ታ​ቸው፥ የዝ​ግ​ባም ዕን​ጨት፥ ቀይ ግም​ጃም፥ ሂሶ​ጵም ያመጣ ዘንድ ያዝ​ዛል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑ ስለሚነጻው ሰው ሁለት ንጹሐን ወፎች በሕይወታቸው፥ የዝግባም እንጨት፥ ቀይ ግምጃም፥ ሂሶጵም ያመጣ ዘንድ ያዝዛል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑ ስለሚነጻው ሰው በሕይወት ያሉ ሁለት ንጹሐን ወፎች፥ የዝግባም እንጨት፥ ቀይ ግምጃም፥ ሂሶጵም እንዲመጣለት ያዝዛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ፓጻ ደእያ ላኡ ጌሻ ካፎቱዋ፥ ጽድያ ም፥ ዞኦ ቃጭናነ ህሶጵያ ቦንጭያ ሄ ዎልቃማ ጋልባ ሀርግያፐ ጌይያ ብታንያ ድራዉ አሀናዳን ኡንቱንታ አዛዞ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
k'eesii pas'a de'iyaa laa"u geeshsha kafotuwaa, s'idiyaa mitsaa, zo'o k'ac'inaanne hisoop'p'iyaa bonc'c'iyaa he wolk'k'aama galbbaa harggiyaappe geeyiyaa bitaniyaa diraw ahanaadan unttuntta azazo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
qeesezi paxa diza nam7u geeshsha kafotanne ziga mith, zo7o xilata, hisophphe miththa hayth gujji ekki yaana mala azazo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚ ፓጻ ዲዛ ናምኡ ጌሻ ካፎታኔ ዚጋ ሚ፥ ዞኦ ጺላታ፥ ሂሶጴ ሚ ሃይ ጉጂ ኤኪ ያና ማላ ኣዛዞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ናምኡ ቱና ግዶና ካፎታ፥ ዝጋ ም ቃንፆ፥ ዞኦ ቃጭናነ ህሶጰ ቦንጮ ሄ ሀርግያፈ ጌይያ ኡራ ግሾ ኤሀና መላ ኪቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
kahiney nam7u tuna gidonna kafota, ziga mitha qanxo, zo7o qacinanne hisoophe bonco he hargiyafe geeyiya uraa gisho ehana mela kiitto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑ ስለሚነጻው ሰው፣ ለመብላት ከተፈቀደው የወፍ ዐይነት ሁለት ከነሕይወታቸው፣ የዝግባ ዕንጨት፣ ደመቅ ያለ ቀይ ድርና ሂሶጵ እንዲያመጣ ይዘዝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ ንጹሕ የሆኑ ሁለት ወፎችና የሊባኖስ ዛፍ እንጨት ቊራጭ፥ ቀይ የግምጃ ክርና የሂሶጵ ቅጠል ጨምሮ እንዲያመጣ ይዘዘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቲ ኻህን ስለ እቲ ዝነፅህ ሰብ፥ ብህይወተን ዘለዋ ኽልተ ንፁሃት ኣዕዋፍን ዕንፀይቲ ፅሕድን ውፁእ ቀይሕ ፈትልን ስምዕዛን ከምፅኡ ይኣዝዝ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቲ ኻህን ስለ እቲ ዚነጽህ ክልተ ንጹሃት ኣዕዋፍ ብህይወተይ፡ ዕጨይቲ ቄድሮስን ጽሩይ ቀይሕ ፈትልን ስምዕዛን ከኣ ኪወስዱ ይአዝዝ።

Recommended Reading