Leviticus 14:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣብ ቤት ዚድቅስ ድማ ክዳውንቱ ይሓጽብ። እቲ ኣብ ቤት ዚበልዕ ከኣ ክዳውንቱ ይሓጽብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቤቱም የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው፤ በቤቱም የሚበላ ልብሱን ያጥባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቤቱም የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ በቤቱም የሚበላ ልብሱን ያጥባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቤቱም ውስጥ የሚተኛ ልብሱን ያጥባል፤ በቤቱም ውስጥ የሚበላ ልብሱን ያጥባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ጎልያን ግስያ ኡራይ ዎይ ቁማ ምያ ኡራይ ባረ ማዩዋ ሜጮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He golliyaan gisiyaa uray woy k'umaa miyaa uray bare mayuwaa meec'c'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He keeththan ichchidaadey woykko kath midaadey ba may7o meecco.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኬን ኢቺዳዴይ ዎይኮ ካ ሚዳዴይ ባ ማይኦ ሜጮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ኬን አቅያ ዎይኮ ካ ምያ ኡራይ ባ ማኡዋ ሜጮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He keethan aqiya woyko kathi miya uray ba ma7uwa meecco.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ቤት ገብቶ የተኛ ወይም የበላ ማንኛውም ሰው ልብሶቹን ይጠብ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያ ቤት ውስጥ የተኛ ወይም ምግብ የተመገበ ቢኖር ልብሱን ይጠብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብታ ገዛ ዝደቀሰ ወይ ዝበልዐ ኸዓ ኽዳውንቱ ይሕፀብ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብታ ቤት ዝደቀሰ ኸኣ ክዳውንቱ ይሕጸብ፡ ኣብታ ቤት ዝበልዔውን ክዳውንቱ ይሕጸብ።