Leviticus 15:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ካብኡ ዘርኢ ብልዕቲ እንተ ወጺኡ፡ ንዅሉ ስጋኡ ብማይ ይሕጸብ፡ ክሳዕ ምሸት ድማ ርኹስ ይኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ማንም ሰው ዘር ከእርሱ ቢወጣ፥ ገላውን ሁሉ በውኃ ይታጠባል፤ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የማንም ሰው ዘር ከእርሱ ቢወጣ፥ ገላውን ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ርኩስ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ማንም ሰው ዘሩ ከእርሱ ብልት ቢፈስስ፥ ገላውን ሁሉ በውኃ ይታጠባል፥ እስከ ማታም ድረስ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘አይ አቱማ አሳይነ ባረ አቱማተፐ ዘረይ ጉኮፐ፥ ባረ ኩመን ቦላ ሃን ሜጨቶ፤ ቃይ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Ay attuma asaynne bare attumatetsaappe zeretsay gukkooppe, bare kumentsaa bollaa haatsaan meec'etto; k'ay omarssi gakkanaw I tuna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ay asikka iza attumateththafe zereththi gukkiko izi ba bolla meecetto; gidikkoka omars gakkanaas tuna gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኣይ ኣሲካ ኢዛ ኣቱማቴፌ ዜሬ ጉኪኮ ኢዚ ባ ቦላ ሜጬቶ፤ ጊዲኮካ ኦማርስ ጋካናስ ቱና ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እስ አደፈ እያ አቱንይ ጉክኮ፥ ባ ኩመ አሳተካ ሜጨቶ፤ ያትድ ኦማርስ ጋካናዉ እ ቱና ግዴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Issi addefe iya atunthay gukiko, ba kumetha asatethaka meeceto; yaatidi omarsi gakanaw I tuna gidees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘አንድ ሰው ዘሩ በሚፈስስበት ጊዜ ሰውነቱን በሙሉ በውሃ ይታጠብ፤ እስከ ማታ ድረስ ግን ርኩስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ማንም ሰው ዘሩ ከአባለ ዘሩ ወጥቶ በሚፈስበት ጊዜ መላ ሰውነቱን ታጥቦ እስከ ማታ ርኩስ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብኣይ፥ ዘርኢ እንተ ፈሰሶ ዅሉ ሰብነቱ ብማይ ይተሓፀብ፤ ክሳዕ ምሸት እውን ዝረኸሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብኣይ ካብ ዘርኡ እንተ ወጸ ድማ ብዘሎ ስጋኡ ብማይ ይተሓጸብ፡ ክሳዕ ምሸትውን ርኹስ ይኹን።