Leviticus 16:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ምስ ሞት እቶም ክልተ ደቂ ኣሮን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ተሰውኡን ምስ ሞቱን ንሙሴ ተዛረቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ፊት ሌላ እሳትን ስላመጡ የሞቱ ሁለቱ የአሮን ልጆች ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን ተናገረው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር ፊት የቀረቡና የሞቱ ሁለት የአሮን ልጆች ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን ተናገረው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጌታ ፊት በቀረቡ ጊዜ የሞቱት ሁለቱ የአሮን ልጆች ከሞቱ በኋላ ጌታ ሙሴን ተናገረው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮና አቱማ ናናይ ላኡ መና ጎዳ ስን ሺቂደ ሀይቄዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ሙሳ ሀዋዳን ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroona attuma naanay laa"u Med'inaa Godaa sintsa shiik'iide hayk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday Musa hawaadan yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aaroone attuma naa nam7ati bessontta tama GODAA sinth ekki shiiqida gishshas hayqqida; hessafe guye GODAY Muses hizgides,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣሮኔ ኣቱማ ና ናምኣቲ ቤሶንታ ታማ ጎዳ ሲን ኤኪ ሺቂዳ ጊሻስ ሃይቂዳ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ሙሴስ ሂዝጊዴስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮና አደ ናይት ናምአይ ጎዳ ስን ሺቅድ ሀይቅዳፐ ጉየ፥ ጎዳይ ሙሰኮ ሀይሳዳ ያግስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aarona adde nayti nam7ay Godaa sinthe shiiqidi hayqidaape guye, Goday Museko haysada yaagis:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በቀረቡ ጊዜ ከሞቱት፣ ከሁለቱ የአሮን ልጆች ሞት በኋላ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ተናገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሁለቱ የአሮን ልጆች ያልተፈቀደ እሳት ይዘው ወደ እግዚአብሔር ፊት በመቅረባቸው ከሞቱ በኋላ እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ ሲል ተናገረው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ድሕሪ ሞት እቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ቀረቡ ዝሞቱ፥ ክልተ ደቂ ኣሮን፥ እግዚኣብሄር ንሙሴ ተዛረቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ድሕሪ ሞት ክልቲኦም ደቂ ኣሮን፡ እቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምስ ቀረቡ ዝሞቱ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ ተዛረቦ።