Leviticus 16:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከመይሲ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣብ ቅድሚ ጐይታ ኻብ ኵሉ ሓጢኣትካ ምእንቲ ኽትነጽህ፡ እቲ ኻህን ምእንቲ ኼንጽህካ ኺዕረቐካ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚህ ቀን ትነጹ ዘንድ ማስተስረያ ይሆንላችኋልና በሰባተኛው ወር ከወሩም በዐሥረኛው ቀን ራሳችሁን አስጨንቋት፤ የሀገር ልጅም፥ በእናንተም መካከል የተቀመጠ እንግዳ ሥራን ሁሉ አትሥሩበት፤ በእግዚአብሔርም ፊት ከኀጢአታችሁ ሁሉ ትነጻላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእናንተ በዚህ ቀን እንድትነጹ ማስተስረያ ይደረግላችኋልና፤ በጌታም ፊት ከኃጢአታችሁ ሁሉ ትነጻላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ህንተና ጌሻናዉ፥ ህንተ ናጋራ አቶ ጊስያ ጋላሳይ ሄ ጋላሳ። ህንተካ መና ጎዳ ስንን ህንተ ናጋራ ኡባፐ ጌያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, hinttena geeshshanaw, hintte nagaraa atto giissiyaa gallassay he gallassaa. Hinttekka Med'inaa Godaa sintsan hintte nagaraa ubbaappe geeyana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He gallas intte nagaray kichchana malanne intte geeyana mala geesho wogay polettiza gishshas intte GODAA sinththan intte nagara ubbaafe geeyidayta gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ጋላስ ኢንቴ ናጋራይ ኪቻና ማላኔ ኢንቴ ጌያና ማላ ጌሾ ዎጋይ ፖሌቲዛ ጊሻስ ኢንቴ ጎዳ ሲንን ኢንቴ ናጋራ ኡባፌ ጌዪዳይታ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አይስ ጊኮ ሄ ጋላሳይ ህንተ ናጋራ አቶተ ደምያ ጋላስ፤ ህንተ ጎዳ ስንን ህንተ ናጋራ ኡባፈ ጌያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ayis giiko he gallasay hinte nagara atotethi demmiya gallas; hinte Godaa sinthan hinte nagara ubbaafe geeyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምትነጹበት ስርየት በዚህች ዕለት ይደረግላችኋልና፤ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ፊት ከኀጢአታችሁ ሁሉ ትነጻላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ዕለት ንጹሖች እንድትሆኑ የኃጢአት ማስተስረይ ይደረግላችኋል፤ ከዚያም ከኃጢአታችሁ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የነጻችሁ ትሆናላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ መዓልቲ እቲኣ ንፁሃት ምእንቲ ኽትኮኑ፥ ናይ ሓጢኣት መስተስረዪ ኽግበረልኩም እዩሞ፥ ካብ ኵሉ ሓጢኣትኩም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክትነፅሁ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
በታ መዓልቲ እቲኣ ምእንቲ ኽትነጽሁስ ክትተዐረቑ ኢኹም ኣሞ፡ ካብ ኩሉ ሓጢኣትኩም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርክትጸንዑ ኢኹም።