Leviticus 17:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኣብ ዝርከብ መሰውኢ የሆዋ ይነጽጎ እሞ ነቲ ስብሒ ንየሆዋ ጥዑም ጨና ገይሩ የቃጽሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ባለው በመሠዊያው ላይ በእግዚአብሔር ፊት ደሙን ይረጨዋል፤ ስቡንም ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን ያቃጥለዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም በመገኛኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በእግዚአብሔር መሠዊያ ላይ ደሙን ይረጨዋል፥ ስቡንም ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ያቃጥለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በጌታ መሠዊያ ላይ ደሙን ይረጨዋል፥ ስቡንም ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን ያቃጥለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ቄሲ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያን ደእያ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ሄ ሱ ጫጫፎ፤ ሀንዳካ መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ ጹጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay k'eesii Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaan de'iyaa Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'aa bollan he suutsaa c'ac'c'afo; handdaakka Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide s'uuggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesezikka suuththaa Gaytoteththa Dunkaane pengen diza GODAAS yarsho yarshizasoza bolla wuxxo; GODAA ufayssiza lo7o sawo gidana mala moodheza taman xuuggo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚካ ሱ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌን ዲዛ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ዉጾ፤ ጎዳ ኡፋይሲዛ ሎኦ ሳዎ ጊዳና ማላ ሞዛ ታማን ጹጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ጌሻ ዱንካንያ ፐንገን ደእያ ያርሾ በሳ ቦላ ሄ ሱ ዉርፆ። ሞዋ ጎዳስ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ፁጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney Geeshsha Dunkaaniya pengen de7iya yarsho bessa bolla he suuthaa wurxo. Modhdhuwa Godaas sawo tonku giya yarsho oothidi xuuggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑም ደሙን በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ባለው በእግዚአብሔር (ያህዌ) መሠዊያ ላይ ይርጭ፤ ሥቡንም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ ሽታ እንዲሆን ያቃጥል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ ደሙን በድንኳኑ መግቢያ በመሠዊያው ላይ ይርጭ፤ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ጣፋጭ ሽታ ይሆን ዘንድ ስቡንም ያቃጥለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን፥ ኣብ ልዕሊ መሰውእየይ ይንፀጎ፤ ነቲ ስብሒ ድማ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብሎ ጥዑም ጨና ምእንቲ ክኸውን የቃፅሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻህን ድማ ነቲ ደም ኣብ ኣፍ ድንኳን ምርኻብ፡ ኣብ ልዕሊ መሰውኢ እግዚኣብሄር ይንጸጎ። ነቲ ስብሒ ድማ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና የሕርርሮ።