Leviticus 18:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሕግታተይን ስርዓታተይን ሓልዉ። ሓደ እኳ ከምዚ ዝገብር እንተሎ፡ ኣብኡ ክነብር ኣለዎ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሚ​ሠ​ራ​ቸው ሰው በእ​ነ​ርሱ በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራ​ልና ሥር​ዐ​ቴ​ንና ፍር​ዴን ጠብቁ፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ችሁ ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚሠራቸው ሰው በእነርሱ በሕይወት ይኖራልና ሥርዓቴንና ፍርዴን ጠብቁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሥርዓቴንና ፍርዴን ጠብቁ፥ እነርሱን የሚያደርግ ሰው በእነርሱ በሕይወት ይኖራልና፤ እኔ ጌታ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ ታ አዛዙዋነ ታ ዎጋ ናጎፐ፥ ህንተ ፓጻ ደአና። ታን መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw ta azazuwaanne ta wogaa naagooppe, hintte pas'a de'ana. Taani Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta azazotanne wogata naagite; hessantta naagiza asi ba shemppo ashshana; tani GODAA› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ኣዛዞታኔ ዎጋታ ናጊቴ፤ ሄሳንታ ናጊዛ ኣሲ ባ ሼምፖ ኣሻና፤ ታኒ ጎዳ› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ኪታነ ታ ዎጋ ናግተ፥ ህንተ ሄሳ ኦኮ ደኦን ዳና። ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta kiitaanne ta wogaa naagite, hinte hessa oothiko de7on daana. Taani Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሥርዐቴንና ሕጌን ጠብቁ፤ እነዚህን የሚጠብቅ በሕይወት ይኖርባቸዋልና፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የምሰጣችሁን ኅጎቼንና ሥርዓቴን ጠብቁ፤ ይህን በማድረግ ማናቸውም ሰው ሕይወቱን ያድናል፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕግጋተይን ትእዛዛተይን ሓልዉ፤ እቲ ንኣኣተን ዝሕሉ ሰብ ብኣኣተን ብህይወት ክነብር እዩ፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጋጋተይ ፍርድታተይን ሓልው፡ እቲ ዝገብሮ ሰብ ብእኡ ሃይው ይኸውን። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።