Leviticus 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕፍረት ሓፍትኻ፡ ጓል ኣቦኻ ወይ ጓል ኣዴኻ፡ ኣብ ውሽጢ ሃገር ይኹን ኣብ ወጻኢ ተወሊዳ፡ ሕፍረቶም ኣይተቃልዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእኅትህን ኀፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፥ ኀፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእኅትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ፥ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእኅትህን ኃፍረተ ሥጋ አትግለጥ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የእናትህ ልጅ፥ በአገር ቤት ወይም በውጭ አገር የተወለደች ብትሆን፥ ኃፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ነ አሹዋ አሙዋ ፖላናዉ ነ ምቻትና ግሶፓ፤ ዎይ ቃይ ሶን የለቴዳ ዎይ ካረን የለቴዳ ነ አዉዋ ዎይ ነ ዳይ ናትናካ ግሶፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Ne ashuwaa amuwaa polanaw ne michchatina gisoppa; woy k'ay son yeletteedda woy karen yeletteedda ne aawuwaa woy ne daay naattinakka gisoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Ne michcheyra laymatoppa; hessaththoka nenara issife diccidaaro gidiin woykko harason diccidaaro gidiin ne aaway yelida hara machchi naa woykko ne aaya hara azinas yelida macca nayra laymatoppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኔ ሚቼይራ ላይማቶፓ፤ ሄሳካ ኔናራ ኢሲፌ ዲጪዳሮ ጊዲን ዎይኮ ሃራሶን ዲጪዳሮ ጊዲን ኔ ኣዋይ ዬሊዳ ሃራ ማቺ ና ዎይኮ ኔ ኣያ ሃራ ኣዚናስ ዬሊዳ ማጫ ናይራ ላይማቶፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ነ ምችዉ ፃሎፋ፤ ሶን የለትዳ ዎይኮ ካረን የለትዳ ነ አዋ ናእዉ ዎይኮ ነ አየ ናእዉ ፃሎፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Ne michiw xaallofa; son yeletida woyko karen yeletida ne aawa na7iw woyko ne aaye na7iw xaallofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ከእኅትህ ጋር ግብረ ሥጋ አትፈጽም፤ በቤት ወይም በውጭ የተወለደች ብትሆን፣ ከአባትህ ወይም ከእናትህ ሴት ልጅ ጋር በግብረ ሥጋ አትገናኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእኅትህ ጋር የፍትወተ ሥጋ ግንኙነት አታድርግ፤ የአባትህ ልጅ ወይም የናትህ ልጅ፥ በቤት ወይም በውጪ የተወለደች ብትሆን ኀፍረተ ሥጋዋን አትግለጥ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕፍረት ሓፍትኻ ኣይትቕላዕ፤ ጓል ኣቦኻ ወይ ጓል እኖኻ ኣብ ቤት እተወለደት ወይ ኣብ ወፃኢ እተወለደት ሕፍረታ ኣይትቕላዕ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕፍረት ሓብትኻ ኣይትቕላዕ፡ ጓል ኣባኾ ወይ ጓል ኣዴኻ፡ ኣብ ቤት እተወልደት ወይ ኣብ ግዳም እተወልደት፡ ሕፍረታ ኣይትቕላዕ።