Leviticus 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ድማ በቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ኣብ ቅድሚ የሆዋ በቲ መስዋእቲ በደል ይዕረቐሉ። እቲ ዝገበሮ ሓጢኣት ድማ ይቕረ ክግበረሉ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ስለ ሠራው ኀጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኀጢአት ይቀርለታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት በበደል መሥዋዕት በግ ያስተሰርይለታል፤ የሠራውም ኃጢአት ይቀርለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም ስለ ሠራው ኃጢአት በጌታ ፊት የበደል መሥዋዕት በሆነው በግ ለእርሱ ያስተሰርይለታል፥ የሠራውም ኃጢአት ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ሄ ናቁዋ ያርሹዋ ዶርሳ አኪደ፥ ብታኒ ኦዳ ናጋራ መና ጎዳ ስንን አቶ ጊሴ፤ እ ኦዳ ናጋራይካ አቶ ጌተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii he naak'uwaa yarshshuwaa dorssaa akkiide, bitanii ootseedda nagaraa Med'inaa Godaa sintsan atto giissee; I ootseedda nagaraykka atto geetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesezikka hessaade nagara wursanaas Xoossa sinththan qoho yarshos imettida dharshoza shiishsho; izaade nagaraykka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚካ ሄሳዴ ናጋራ ዉርሳናስ ጾሳ ሲንን ቆሆ ያርሾስ ኢሜቲዳ ርሾዛ ሺሾ፤ ኢዛዴ ናጋራይካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ሄ ናቆ ያርሾ ማራዝያ ኤክድ፥ ኡራ ናጋራ አቶተስ ጎዳ ስንን ያርሼስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney he naaqo yarsho maraziya ekidi, ura nagara atotethas Godaa sinthan yarshees; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑም በበደል መሥዋዕቱ አውራ በግ፣ ሰውየው ስለ ሠራው ኀጢአት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑም የዚያን ሰው ኃጢአት በአውራ በጉ የበደል መሥዋዕት ያስተሰርይለታል፤ እኔ እግዚአብሔርም በደሉን ይቅር እለዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ኸዓ እቲ ኻህን በቲ ኽንዲ በደል ዝስዋእ ማጕላ ገይሩ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የስተስርየሉ፤ እቲ ዝገበሮ ሓጢኣቱ ድማ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ኸኣኣ እቲ ኻህን በቲ ድዑል መስዋእቲ በደል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የተዐርቆ፡ እቲ ዝገብሮ ሓጢኣቱ ድማ ይሕደገሉ።