Leviticus 2:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብቲ መስዋእቲ ምግቢ እተረፈ ድማ ናይ ኣሮንን ደቁን ኪኸውን ኣለዎ። ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ ኣዝዩ ቅዱስ ጉዳይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከመሥዋዕቱም የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ከእግዚአብሔር መሥዋዕት የተረፈ ቅዱሰ ቅዱሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእህሉም ቍርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለእግዚአብሔር የሚሆን የእሳት ቍርባን ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእህሉም ቁርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለጌታ በእሳት ከቀረበው የቁርባን ክፍል በመሆኑ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካ ያርሹዋፐ አቴዳዌ አሮነሳነ አ ናናቱዋሳ። ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹጌዳ፥ ጌሻ ያርሹዋ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ጌሻ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsaa yarshshuwaappe atteedawe Aaroonessanne Aa naanatuwaassa. Hewe Med'inaa Godaw taman s'uuggeedda, geeshsha yarshshuwaa ubbaappe ittuwaa gideedda geeshsha yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yarshishin attidayssi qasse qeesetas imetto; hessika GODAAS shiiqida yarshofe shaaketti ekettida gishshas haratappe keehi dummatees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያርሺሺን ኣቲዳይሲ ቃሴ ቄሴታስ ኢሜቶ፤ ሄሲካ ጎዳስ ሺቂዳ ያርሾፌ ሻኬቲ ኤኬቲዳ ጊሻስ ሃራታፔ ኬሂ ዱማቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካ ያርሹዋፈ አትዳይስ አሮናስነ እያ ናይታስ ግዳና። ሄስ ጎዳስ ታማን ፁገትዳ ኡባፈ ጌሻ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Katha yarshuwafe attidaysi Aaronasinne iya naytas gidana. Hessi Godaas taman xuugetida ubbaafe geeshsha yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተረፈውም ቍርባን ለአሮንና ለልጆቹ ይሰጥ፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው ቍርባን እጅግ የተቀደሰ ክፍል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቀሪው መባ ግን ለካህናቱ ይሰጥ፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ከቀረበው መባ ተከፍሎ የተወሰደ በመሆኑ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻብ ቍርባን እኽሊ ዝተረፈ ድማ ንኣሮንን ንደቁን ይኹን። እዙይ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝተወስደ ስለ ዝኾነ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻብ መስዋእቲ ብልዒ ዝተረፍ ድማ ንኣሮንን ንደቅን ይኹን። እዚ ኣብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ተገብረ መስዋቲ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ።