Leviticus 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንእግዚኣብሄር እተቕርብዎ መስዋእቲ ምግቢ ብማይ ብሑቝ ኪቐርብ ኣይግባእን። ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ኣብ ዚቐርብ መስዋእቲ ማይ ብሑቝ ወይ መዓር ኣይትቃጸሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት የእህል ቍርባን ሁሉ እርሾ አይሁንበት፤ እርሾ ያለበት ነገር፥ ማርም ለእግዚአብሔር ቍርባን ይሆን ዘንድ አታቀርቡምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሾ ያለበት ነገር ማርም ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ይሆን ዘንድ አታቀርቡምና ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት የእህል ቍርባን ሁሉ እርሾ አይሁንበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ማንኛውም እርሾ ያለበትን ነገርና ማርን፥ ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርጋችሁ አታቃጥሉትምና ለጌታ የምታቀርቡት የእህል ቁርባን ሁሉ በእርሾ የተዘጋጀ አይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ጾሳዉ ህንተ አህያ አይ ካ ያርሹነ እርሹዋና ደእያዋ ግዶፖ፤ አያዉ ጎፐ ኔን እርሹዋ ዎይ ኤሳ እልሉዋ ጾሳዉ ታማን ጹጋደ ያርሻናዉ ኮሸና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹S'oossaw hintte ahiyaa ay katsaa yarshshuunne irshshuwaana de'iyaawaa gidoppo; ayaw gooppe neeni irshshuwaa woy eessaa ililuwaa S'oossaw taman s'uuggaade yarshshanaw koshshenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«GODAAS xuugetti yarshettiza kaththa yarshora shiiqiza irsho gidiin woykko ees gidikkoka ne taman xuugganaas bessontta gishshas ne GODAAS shiishshiza kaththa yarshon ubbaan aykko irshoyka izan geloppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጎዳስ ጹጌቲ ያርሼቲዛ ካ ያርሾራ ሺቂዛ ኢርሾ ጊዲን ዎይኮ ኤስ ጊዲኮካ ኔ ታማን ጹጋናስ ቤሶንታ ጊሻስ ኔ ጎዳስ ሺሺዛ ካ ያርሾን ኡባን ኣይኮ ኢርሾይካ ኢዛን ጌሎፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ እርሾ ዎይኮ ኤስ ጎዳስ ታማን ፁጋዳ ያርሻናዉ በሶና ግሾ ጎዳስ ህንተ ኤህያ ካ ያርሾይ እርሾይ ደእያባ ግዶፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni irsho woyko eessi Godaas taman xuuggada yarshanaw bessonna gisho Godaas hinte ehiya katha yarshoy irshoy de7iyaba gidopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት በምታቀርቡት ቍርባን ውስጥ እርሾ ወይም ማር ጨምራችሁ ማቃጠል ስለማይገባችሁ፣ በምታቀርቡት በማንኛውም የእህል ቍርባን እርሾ አይኑርበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚቃጠል መሥዋዕት ሆኖ ለእግዚአብሔር ከሚቀርበው መባ ጋር የሚገኘውን እርሾም ሆነ ማር. በእሳት ማቃጠል ስለሌለብህ፥ ለእግዚአብሔር የምታቀርበው የእህል መባ ሁሉ ምንም ዐይነት እርሾ ያልነካው ይሁን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእግዚኣብሄር ቍርባን እኽሊ ኽተቕርብ እንተለኻ ዝበዅዐ ኣይኹን። ዝበዅዐ ኾነ ወይ መዓር ብሓዊ ኣቃፂልካ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኣይተቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንእግዚኣብሄር እተቕርብዎ መስዋእቲ ብልዒ ገለ እኳ ብኹዕ ኣይገበር። ካብ ብኹዕ ኾነ ወይ ካብ መዓር ንእግዚኣብሄር ገለ እኳ መስዋእቲ ሓዊ ኣይተሕርሩ።