Leviticus 2:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ መስዋእቲ ምግቢ በዅሪ ንእግዚኣብሄር ኣቕርብዎ፣ ኣብ መሰውኢ ግና ከም ጥዑም ጨና ኣይሕደግ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነዚህንም ዐሥራት አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ ነገር ግን ለእግዚአብሔር ለበጎ መዓዛ በመሠዊያው ላይ አይቀርቡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነዚህንም የበኵራት ቍርባን አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ እንደ ጣፋጭ ሽታ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነዚህንም የበኵራት ቁርባን አድርጋችሁ ለጌታ ታቀርባላችሁ፤ እንደ መዓዛው ያማረ ሽታ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ላይን ላይን ጫከትያ ካፐ ጼራ ከሲደ፥ ጾሳዉ አሀናዉ ዳንዳዪታ፤ ሽን ሄዋ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ፥ ጾሳዉ ያርሽያ ሳኣ ቦላን ጹገተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte laytsan laytsan c'akettiyaa katsaappe s'eeraa kessiide, S'oossaw ahanaw danddayiita; shin hewaa sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide, S'oossaw yarshshiyaa sa'aa bollan s'uugettenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Layththan layththan kath shiishshiza wode koyro maxettida kaththaafe xeera yarsho ooththidi GODAAS ekki yiite; he yarshozi yarsho yarshizasozan taman xuugettofo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ላይን ላይን ካ ሺሺዛ ዎዴ ኮይሮ ማጼቲዳ ካፌ ጼራ ያርሾ ኦዲ ጎዳስ ኤኪ ዪቴ፤ ሄ ያርሾዚ ያርሾ ያርሺዛሶዛን ታማን ጹጌቶፎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀይሳታ ባይራ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሻናዉ ዳንዳኤታ፥ ሽን ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሾ በሳን ፁጎፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hayisata bayra yarsho oothidi Godaas yarshanaw danda7eeta, shin sawo tonku giya yarsho oothidi Godaas yarsho bessan xuuggofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነዚህን የበኵራት ቍርባን አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ማቅረብ ትችላላችሁ፤ ነገር ግን ሽታው ደስ የሚያሰኝ ቍርባን ሆነው በመሠዊያ ላይ ለመቃጠል አይቀርቡም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በየዓመቱ የመከር መጀመሪያ ከእህላችሁ በኲራት አድርጋችሁ የምታቀርቡትንም መባ ለእግዚአብሔር ታመጣላችሁ፤ እርሱ ግን በመሠዊያው ላይ አይቃጠል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከም መስዋእቲ ቐዳማይ ፍረ ናብ እግዚኣብሄር ኣቕርብዎ፤ ግና ኸም ጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ ኣይቃፀል።
Amharic Tigrinya 2011
ከም መስዋእቲ ቐዳማይ ፍረ ናብ እግዚእብሄር ኣቕርብዎ፡ ግናኸ ከም ጥዑም ጨና ኣብ መሰውኢ ኣይገበር።