Leviticus 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ መስዋእቲ ምግቢ መስዋእቲ ምግቢ ዅሉ ድማ ጨው ንጸግ። ካብ መስዋእቲ ብልዒኻ ድማ ጨው ኪዳን ኣምላኽካ ኣይትጐድሎ፤ ምስ ኩሉ ህያባትካ ጨው ከተምጽእ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የም​ታ​ቀ​ር​ቡት ቍር​ባን ሁሉ በጨው ይጣ​ፈ​ጣል፤ የአ​ም​ላ​ክ​ህም ቃል ኪዳን ጨው ከቍ​ር​ባ​ንህ አይ​ጕ​ደል፤ በቍ​ር​ባ​ና​ችሁ ሁሉ ላይ ጨው ትጨ​ም​ራ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምታቀርበውን የእህል ቍርባን ሁሉ በጨው ታጣፍጠዋለህ፤ የአምላክህንም ቃል ኪዳን ጨው ከእህል ቍርባንህ አታጐድልም፤ በቍርባንህ ሁሉ ላይ ጨው ታቀርባለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምታቀርበውን የእህል ቁርባን ሁሉ በጨው ታጣፍጠዋለህ፤ የአምላክህንም የቃል ኪዳን ጨው ከእህል ቁርባንህ እንዳታጐድል፤ በቁርባንህ ሁሉ ላይ ጨው ታቀርባለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ሺሽያ ካ ያርሹዋ ኡባን ማጽንያ የጋ፤ አያዉ ጎፐ፥ ነ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ማጽንያ አጎፓ። ሄዋ ድራዉ ነ ካ ያርሹዋ ኡባ ማጽንያን ማልኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni shiishshiyaa katsaa yarshshuwaa ubbaan mas'iniyaa yegga; ayaw gooppe, ne S'oossaa k'aalaa c'aak'uwaa mas'iniyaa aggoppa. Hewaa diraw ne katsaa yarshshuwaa ubbaa mas'iniyaan mal"etsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ay qommo kaththa yarshonkka maxiney dhayoppo; hessi neni ne Xoossaara caaqettida caaqo qaalaas malata; hessa gishshas ne shiishshiza kaththa yarsho ubbaa maxinera mal7inththa ooththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይ ቆሞ ካ ያርሾንካ ማጺኔይ ዮፖ፤ ሄሲ ኔኒ ኔ ጾሳራ ጫቄቲዳ ጫቆ ቃላስ ማላታ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ሺሺዛ ካ ያርሾ ኡባ ማጺኔራ ማልኢን ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማፅነይ፥ ኔኒ ነ ፆሳራ ጫቅዳ ጫቁዋስ ማላ ግድያ ግሾ ነ ካ ያርሾ ኡባን ማፅነ የጋ። ነ ካ ያርሾ ኡባ ማፅነን ማልኤ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Maxiney, neeni ne Xoossara caaqida caaquwas malla gidiya gisho ne katha yarsho ubban maxine yegga. Ne katha yarsho ubbaa maxinen mal7etha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምታቀርበውን የእህል ቍርባን ሁሉ በጨው ቀምመው፤ የአምላክህ (ኤሎሂም) የቃል ኪዳን ጨው ከእህል ቍርባንህ አይታጣ፤ በቍርባንህም ላይ ጨው ጨምርበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ የእህል ቊርባን ስለ ሆነ በእህል ቊርባንህ ሁሉ ላይ ጨው ጨምርበት፤ የአምላክህን የጨው ቃል ኪዳን አትተው፤ በቊርባኖች ሁሉ ጨው መግባት አለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ ናይ እኽሊ ቝርባንካ ብጨው ኣመቅሮ፤ ኣብቲ ናይ እኽሊ መስዋእትኻ፥ ጨው ኪዳን ኣምላኽካ ኣይጕደል። ኣብ ኵሉ መስዋእትኻውን ጨው ኣቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኹሉ ናይ ብልዒ መስዋእትኻ ጨው ኣቃምሞ፡ ኣብቲ ናይ ብልዒ መስዋእትኻ ጨው ኪዳን ኣምላኽካ ኣይተትርፈሉ፡ ኣብ ኩሉ መሰውእታትካ ጨው ኣቕርብ።