Leviticus 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ድማ ነቲ መዘከርታኡ፡ ገለ ኻብቲ እተቐጥቀጠ ስርናይ፡ ገለ ኻብቲ ዘይቲ፡ ምስ ኵሉ ዕጣኑ የቃጽሎ። ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዚቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም ከተፈተገው እህል፥ ከዘይቱም ወስዶ ከዕጣኑ ጋር መታሰቢያውን ያቀርባል፤ ይህም ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም ከተፈተገው እህል ከዘይቱም ወስዶ ከዕጣኑ ሁሉ ጋር መታሰቢያውን ያቃጥላል፤ ይህ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም ከተፈተገው እህል ከዘይቱም ወስዶ፥ ከዕጣኑ ሁሉ ጋር መታሰቢያውን ያቃጥላል፤ ይህ ለጌታ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ሄ ዛይቲ ትገቴዳ ሀርጸቴዳ ካፐ ሻኩዋ አኪደ፥ እጻና ኡባናካ ሀሳይስያዋ ኦደ ታማን መና ጎዳዉ ጹጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii he zayitii tigetteedda hars's'eteedda katsaappe shakkuwaa akkiide, is'aanaa ubbaannakka hassayissiyaawaa ootsiide taman Med'inaa Godaw s'uuggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesezikka he yarshozappe bagga ekkidi izi GODAAS shiiqidaaz gididayssa akeekissana mala zaytezakka, exaanezakka ubbaa kaththara issife xuuggo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚካ ሄ ያርሾዛፔ ባጋ ኤኪዲ ኢዚ ጎዳስ ሺቂዳዝ ጊዲዳይሳ ኣኬኪሳና ማላ ዛይቴዛካ፥ ኤጻኔዛካ ኡባ ካራ ኢሲፌ ጹጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ሄ ጫጨትድ ሽርከትዳነ ዛይተይ ትገትዳ ካ ያርሹዋፈ ባጋ ኤክድ እፃነ ኡባራ ቆፍሶ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ታማን ፁጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney he caacetidi shirketidanne zaytey tigetida katha yarshuwafe bagga ekidi ixaane ubbaara qofiso yarsho oothidi Godaas taman xuuggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑም ከተፈተገው እህልና ከዘይቱ ወስዶ፣ ከዕጣኑ ሁሉ ጋር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ መታሰቢያ አድርጎ ያቃጥል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑም ከዚያ መባ ከፊሉን ወስዶ ለእግዚአብሔር የቀረበ መሆኑን ለማስታወስ ዘይቱንም፥ ዕጣኑንም በሙሉ ከእህሉ ጋር አብሮ ያቃጥለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻህን ከዓ ኻብቲ ሕሱይ እኽልን ካብቲ ዘይትን ምስ ኵሉ ዕጣን ገይሩ ንመዘከርታ የቃፅሎ፤ እዙይ ንእግዚኣብሄር ናይ ሓዊ ቝርባን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻህን ከኣ ካብቲ ሕሱይ እኽልን ካብቲ ዘይትን ምስ ኩሉ ዕጣን ገይሩ ንመዘከርታ የሕርሮ። ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ እዩ።