Leviticus 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ዝተረፈ መስዋእቲ ምግቢ ድማ ናይ ኣሮንን ደቁን ይኹን። ናይ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ ኣዝዩ ቅዱስ ጉዳይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከመሥዋዕቱም የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ከእግዚአብሔር መሥዋዕት የተረፈ ቅዱሰ ቅዱሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከእህሉም ቍርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለእግዚአብሔር የሚሆን የእሳት ቍርባን ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእህሉም ቁርባን የተረፈው ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ይህም ለጌታ በእሳት ከቀረበው የቁርባን ክፍል በመሆኑ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካ ያርሹዋፐ አቴዳዌ አሮናሳነ አ ናናቱዋሳ። ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹገትያ ጌሻ ያርሹዋ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ጌሻ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Katsaa yarshshuwaappe atteedawe Aaroonassanne Aa naanatuwaassa. Hewe Med'inaa Godaw taman s'uugettiyaa geeshsha yarshshuwaa ubbaappe ittuwaa gideedda geeshsha yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kaththa yarshofe attida dhiilley Aaroone zereththafe gidida qeesetas imetto; hessika Xoossas shiiqida yarshofe shaaketti ekettida gishshas haratappe keehi dummatees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካ ያርሾፌ ኣቲዳ ሌይ ኣሮኔ ዜሬፌ ጊዲዳ ቄሴታስ ኢሜቶ፤ ሄሲካ ጾሳስ ሺቂዳ ያርሾፌ ሻኬቲ ኤኬቲዳ ጊሻስ ሃራታፔ ኬሂ ዱማቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካ ያርሹዋፈ አትዳይስ አሮናስነ እያ ናይታስ ግዳና። ሄስ ጎዳስ ታማን ፁገትዳ ኡባፈ ጌሻ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Katha yarshuwafe attidaysi Aaronasinne iya naytas gidana. Hessi Godaas taman xuugetida ubbaafe geeshsha yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተረፈውም የእህሉ ቍርባን ለአሮንና ለልጆቹ ይሰጥ፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው ቍርባን እጅግ የተቀደሰ ክፍል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእህል መባውም የተረፈው ዱቄት የአሮን ዘር ለሆኑት ካህናት ይሰጥ፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ከቀረበው መባ የሚቃጠል ቊርባን በመሆኑ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻብ መስዋእቲ ቍርባን እኽሊ ዝተረፈ ግና ንኣሮንን ንደቁን ይኹን። እዙይ ካብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ ዝቃፀል ቍርባን ዝተወስደ ስለ ዝኾነ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቲ ኻብ መስዋእቲ ብልዒ ዝተረፈ ንኣሮንን ንደቁን ይኹን። እዚ ኻብቲ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ እተሰውኤ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ።