Leviticus 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ መጥሓን እተጠብሰ መስዋእቲ ምግቢ እንተ ኣምጺእኩም ድማ፡ ብዘይ ማይ ብሑቝ እተሓወሶ ጽሩይ ሓርጭ፡ ወይ ብዘይቲ እተቐብአ ዘይበዅዐ ጸፍሒ ቅጫ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በእቶን የተጋገረውን ቍርባን ስታቀርብ፥ በዘይት የተለወሰ የመልካም ስንዴ ዱቄት፥ የቂጣ እንጎቻ ወይም በዘይት የተቀባ ስስ ቂጣ ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእቶን የተጋገረውን የእህል ቍርባን ስታቀርብ በዘይት የተለወሰ የመልካም ዱቄት የቂጣ እንጐቻ ወይም በዘይት የተቀባ ስስ ቂጣ ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በምድጃ የተጋገረውን የእህል ቁርባን ስታቀርብ በዘይት ተለውሶ እርሾ ያልገባበት፥ የመልካም ዱቄት የቂጣ እንጐቻ ወይም እርሾ ያልነካው በዘይት የተቀባ ስስ ቂጣ ይሁን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ያርሾ ሺሽያ ኡክይ ጮጭያን ካኤዳዋ ግዶፐ፥ ዛይትያን ሙናቄዳ ሊቆ ልያፐ ኡከቴዳ እርሹ የገትቤና ኮምፖ፥ ዎይ ዛይትያን ኦከቴዳ፥ እርሹ የገትቤና ሌኦ ኡክ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Yarshshoo shiishshiyaa ukitsay c'ooc'iyaan ka"eeddawaa gidooppe, zayitiyaan munak'k'eedda liik'o d'iiliyaappe uuketteedda irshshuu yegettibeenna komppo, woy zayitiyaan oketteedda, irshshuu yegettibeenna lee"o ukitsaa gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Yarshozi ukeththi uukettiza bashen uukettidaa gidikkoka irshoy bochchonttaaz gido; izikka wogara miththa zaytera walakettidi liiqo dhiillera uukettida qeeri uketh woykko zayten gindetti uukettida uketh gidanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ያርሾዚ ኡኬ ኡኬቲዛ ባሼን ኡኬቲዳ ጊዲኮካ ኢርሾይ ቦቾንታዝ ጊዶ፤ ኢዚካ ዎጋራ ሚ ዛይቴራ ዋላኬቲዲ ሊቆ ሌራ ኡኬቲዳ ቄሪ ኡኬ ዎይኮ ዛይቴን ጊንዴቲ ኡኬቲዳ ኡኬ ጊዳናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያርሸትያ ኡይይ ጮጨን ኮምፐትዳ ግድኮ፥ ዛይተራ ሙኑቀትዳ ሎኦ ለ ግዶ። ሄ ኡይይ እርሾይ ባይና ዛይተን ሙኑቀትዳይሳ ዎይኮ ሌኦን ኡከትድ ዛይተን ትየትዳይሳ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yarshetiya uythay coocen kompetida gidiko, zaytera munuqetida lo77o dhiille gido. He uythay irshoy bayna zayten munuqetidaysa woyko lee7on uuketidi zayten tiyetidaysa gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘በማብሰያ ምድጃ የተጋገረ የእህል ቍርባን በምታቀርብበት ጊዜ፣ ከላመ ዱቄት ተዘጋጅቶ እርሾ ሳይገባበት በዘይት ተለውሶ የተጋገረ ኅብስት ይሁን፤ አለዚያም ያለ እርሾ በስሱ ተጋግሮ ዘይት የተቀባ ቂጣ ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መባው በምድጃ የተጋገረ ከሆነም እርሾ ያልነካው ይሁን፤ እርሱም የወይራ ዘይት ተደባልቆበት ከላመ ዱቄት የተጋገረ ዳቦ ወይም በዘይት የታሸ ቂጣ መሆን አለበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ እቶን ዝተሰንከተ ቝርባን እኽሊ ኽተቕርብ እንተለኻ ድማ፥ ብልሑም ሕሩጭ ጌርካ፥ ብዘይቲ ዝተለወሰ ዘይበዅዐ ቕጫታት፥ ወይ ከዓ ዘይቲ ዝተለኽየ ዘይበዅዐ ረቀቕቲ ቕጫታት ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011
መሰዋእቲ ብልዒ ኣብ ኣቶን ካብ ሰንከተ ምስ እተቕርብ ድማ፡ ካብ ድኹም ሓርጭ ብዘይቲ እተቖምጥዔ፡ ዘይበኹዔ ቕጫታትን ዘይተ እተለኸየ፡ ዘይበኹዔ ረቀቕቲ ቕጫታት ይኹን።