Leviticus 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ኻብዚ እተዳለወ መስዋእቲ ብልዒ ድማ ናብ የሆዋ ኣምጽእዎ። ናብ ካህን እንተ ኣምጺኡ ድማ ናብ መሰውኢ የብጽሖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዚ​ህም ያደ​ረ​ግ​ኸ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ጣ​ለህ፤ ወደ ካህ​ኑም ታቀ​ር​በ​ዋ​ለህ፤ ካህ​ኑም ወደ መሠ​ዊ​ያው ያቀ​ር​በ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዚህም የተደረገውን የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር ታመጣለህ፤ ለካህኑም ይሰጣል፥ እርሱም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከእዚህም ነገረሮች የተዘጋጀውን የእህል ቁርባን ወደ ጌታ ታመጣለህ፤ ለካህኑም ይሰጣል፥ እርሱም ወደ መሠዊያው ያቀርበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋዳን ጊግሴዳ ካ ያርሹዋ መና ጎዳዉ አሀ፤ ቄስያዉ እማ። ቄሲ ሄዋ አኪደ ያርሽያ ሳኣ ሺሾ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaadan giigisseedda katsaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw aha; k'eesiyaw imma. K'eesii hewaa akkiide yarshshiyaa sa'aa shiishsho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kaththa Yarsho Xoossas imettiza yarsho histta qeesezas imma; qeesezikka yarsho yarshizason yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካ ያርሾ ጾሳስ ኢሜቲዛ ያርሾ ሂስታ ቄሴዛስ ኢማ፤ ቄሴዚካ ያርሾ ያርሺዛሶን ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳዳ ሀንድ ጊግዳ ካ ያርሹዋ ጎዳስ ኤሀዳ ካህንያስ እማ፤ ካህነይ ሄሳ ኤክድ ያርሾ በሳን ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessada hanidi giigida kathaa yarshuwa Godaas ehada kahiniyas imma; kahiney hessa ekidi yarsho bessan yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ሁኔታ የተዘጋጀውን የእህል ቍርባን ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) አምጥተህ ለካህኑ አስረክብ፤ ካህኑም ወደ መሠዊያው ይወስደዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእህሉንም መባ ለእግዚአብሔር የሚሰጥ መሥዋዕት አድርገህ ለካህኑ ታስረክበዋለህ፤ ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቀርበዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቲ ኻብዝ ነገርዙይ ዝተገብረ ቝርባን እኽሊ ናብ እግዚኣብሄር ኣምፅኣዮ፤ ናብቲ ኻህን ድማ ኣቕርቦ፤ ንሱ ኸዓ ናብ መሰውኢ የቕርቦ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻብቲ ነገርዚ እተገብረ መስዋኣቲ ብልዒ ናብ እግዚኣብሄር ኣምጽኣዮ፡ ናብቲ ኻህን ድማ ኣቕርቦ፡ ንሱ ኸኣ ናብ መሰውኢ የቕርቦ።