Leviticus 20:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብኣይ ሰበይትን ኣዲኣን እንተ ወሲዱ፡ ክፍኣት እዩ፡ ንሱን ንሳቶምን ብሓዊ ኪቃጸሉ ኣለዎም። ኣብ ማእከልኩም ክፍኣት ከም ዘይህሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ኀጢአት ነው፤ በመካከላቸው ኀጢአት እንዳይሆን እርሱንና እነርሱን በእሳት ያቃጥሉአቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ በመካከላችሁ ኃጢአት እንዳይሆን እርሱና እነርሱ በእሳት ይቃጠሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማናቸውም ሰው እናቲቱንና ልጂቱን ቢያገባ ዝሙት ነው፤ በመካከላችሁ አመንዝራ እንዳይኖር እርሱና እነርሱ በእሳት ይቃጠሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት አሳይ ናቶነ አቶነ እትፐ አክያዋ ግዶፐ፥ ሄዌ ቱናባ፤ ህንተ ግዶን ቱናተይ ደኤና ማላ፥ እነ ኡንቱንቱነ ታማን ጹገትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti Asay naattonne aattonne ittippe akkiyaawaa gidooppe, hewe tunabaa; hintte giddon tunatetsay de'enna mala, inne unttunttunne taman s'uugettino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Issi asi aayeyonne nayo machcho ekkiko heytantti ooththida harassiza hanoza gishshas heedzdzayka taman xuugetti hayqqetto; heytantta mala iita hanoy intte giddon polettanaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ኢሲ ኣሲ ኣዬዮኔ ናዮ ማቾ ኤኪኮ ሄይታንቲ ኦዳ ሃራሲዛ ሃኖዛ ጊሻስ ሄይካ ታማን ጹጌቲ ሃይቄቶ፤ ሄይታንታ ማላ ኢታ ሃኖይ ኢንቴ ጊዶን ፖሌታናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ ናእዉነ አይዉ ማቾ ኤክኮ፥ ሄስ ቱናባ። ህንተ ግዶን ቱናተ ዶና መላ እነ ኤንቲ ታማን ፁገቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi na7iwunne aayiw macho ekiko, hessi tunabaa. Hinte giddon tunatethi doonna mela inne enti taman xuugeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘አንድ ሰው አንዲትን ሴትና እናቷን ቢያገባ፣ አድራጎቱ ጸያፍ ነው፤ በመካከላችሁ እንዲህ ዐይነት ርኩሰት እንዳይገኝ ሰውየውና ሴቶቹ በእሳት ይቃጠሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ሰው እናትና ሴት ልጅዋን ቢያገባ፥ ስለ ፈጸሙት ክፉ ድርጊት ሦስቱም በእሳት ተቃጥለው ይገደሉ፤ እንዲህ ያለው ነገር በመካከላችሁ መፈጸም የለበትም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓደ ሰብ፥ ንኖኣን ንጓላን እንተ ኣእተወን፥ እዙይ ርኽሰት እዩ እሞ ንሱን ንሳተንን ብሓዊ ይቃፀሉ። ከምዙይ ዝበለ ርኽሰት ኣብ ማእኸልኩም ኣይረኸብ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓደ ሰብ ድማ ጓልን ኣዲኣን ኣንተ ኣእተወ፡ እዚ ርኽሰት እዩ፡ ርኽሰት ኣብ ማኣከልኩም ከይርከብሲ፡ ንሱን ንሳተንን ብሓዊ ይንደዳ።