Leviticus 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓንቲ ሰበይቲ ናብ እንስሳ እንተ ቀሪባ ኣብ ልዕሊኡ እንተ ደቀሰት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዋ። ብርግጽ ክቕተሉ ኣለዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ማንኛዪቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደሉ፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ በደለኞች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ማናቸይቱም ሴት ወደ እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንዲት ሴት ወደ ማናቸውም እንስሳ ብትቀርብ፥ ከእርሱም ጋር ብትገናኝ፥ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ማጫ አስ መህያና ግሶፐ ሄ ምሽራቶነ ሄ መህያ ላኡዋካ ዎተ፤ ኡንቱንቱ ሀይቂኖ። ኡንቱንቱ ሱ አጩ ኡንቱንቱ ቦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti mac'c'a asi mehiyaanna gisooppe he mishiratonne he mehiyaa laa"uwaakka wod'ite; unttunttu hayk'k'ino. Unttunttu suutsaa ac'uu unttunttu bollana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Issi maccassi mehera paratikko izanne he iza parattida mehey nam7ay hayqqetto; istti hayqqizay ba moorida mooronna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ኢሲ ማጫሲ ሜሄራ ፓራቲኮ ኢዛኔ ሄ ኢዛ ፓራቲዳ ሜሄይ ናምኣይ ሃይቄቶ፤ ኢስቲ ሃይቂዛይ ባ ሞሪዳ ሞሮና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ማጫስ መሄራ ጋሄትኮ ሄ ማጫስያነ ሄ መሄይ ናምአይ ሀይቆ፤ ኤንታ ሱ አጮይ ኤንታ ቦላ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi maccasi mehera gahetiko he maccasiyanne he mehey nam7ay hayqo; enta suuthaa acoy enta bolla gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘አንዲት ሴት ወደ እንስሳ ቀርባ ግብረ ሥጋ ብትፈጽም፣ ሴቲቱንና እንስሳውን ግደሉ፤ ደማቸው በራሳቸው ላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንዲት ሴት ከእንስሳ ጋር ፍትወታዊ ግንኙነት ብታደርግ እርስዋም እንስሳውም ይገደሉ፤ ስለ መሞታቸውም ኀላፊነቱ የራሳቸው ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰበይቲ ድማ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ሓደ እንስሳ እንተ ቐረበት፥ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተልዎም፤ ደሞም ኣብ ልዕሊኣቶም እዩ እሞ ይቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰበይቲ ድማ ብስጋ ኽትራኸቦ ኢላ ናብ ገለ እንስሳ እንተ ቖረበት፡ ነታ ሰበይትን ነቲ እንስሳን ቅተሎም፡ ሞት ይሙቱ፡ ደሞም ኣብ ልዕሊኦም እዩ።