Leviticus 20:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብኣይ ንሰበይቲ ሓዉ እንተ ወሲዱ፡ ርኹስ ነገር እዩ። ሕፍረት ሓዉ ኣቃሊዑ፤ ውላድ ዘይብሎም ክኾኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰውም የወንድሙን ሚስት ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ የወንድሙን ኀፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ያለ ልጅም ይሙቱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውም የወንድሙን ሚስት ቢያገባ ርኵሰት ነው፤ የወንድሙን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአል፤ ያለ ልጅ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰውም የወንድሙን ሚስት ቢያገባ ርኩሰት ነው፤ የወንድሙን ኃፍረተ ሥጋ ገልጦአልና፥ እነርሱ ልጅ አልባ ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት አሳይ ባረ እሻ ማቻቶ አኮፐ፥ ሄዌ ቱናተ። እ ባረ እሻ ካዉሽሴዳ፤ ኡንቱንቱ ላኡካ ናኣ የልክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti Asay bare ishaa machchato akkooppe, hewe tunatetsa. I bare ishaa kawushshiseedda; unttunttu laa"uukka na'aa yelikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ay asikka ba isha machcho ekkizaa gidikko hessi tuna ooththees; ba ishaza bonchcho kawushshida gishshas nam7ayka naa yelontta attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይ ኣሲካ ባ ኢሻ ማቾ ኤኪዛ ጊዲኮ ሄሲ ቱና ኦስ፤ ባ ኢሻዛ ቦንቾ ካዉሺዳ ጊሻስ ናምኣይካ ና ዬሎንታ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ ባ እሻ ማችዉ ኤክኮ፥ ሄስ ቱና። እ ባ እሻ ካዉሽስ፤ ኤንቲ ናምአይ የሎ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi ba ishaa machiw ekiko, hessi tuna. I ba ishaa kawushis; enti nam7ay yelo dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ማንኛውም ሰው የወንድሙን ሚስት ቢያገባ አድራጎቱ ርኩሰት ነው፤ ወንድሙን አዋርዷልና፣ ያለ ልጅም ይቀራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ሰው የወንድሙን ሚስት ቢያገባ ተግባሩ ርኲሰት ነው፤ የወንድሙንም ክብር ያዋርዳል፤ በዚህም ምክንያት ሁለቱም ልጅ አልባ ሆነው ይቀራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝኾነ ሰብ ሰበይቲ ሓዉ እንተ ኣእተወ፥ እዙይ ርኽሰት እዩ፤ ሕፍረት ሓዉ ስለ ዝቐልዐ ብዘይ ውሉድ ይቀተሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ከኣኣ ሰበይቲ ሓው እንተ ኣእተወ፡ እዚ ርኽሰት እዩ፡ ሕፍረት ሓው ቐልዔ፡ ሓድጊ ዜብሎም ይኹኑ።