Leviticus 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ገጸይ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰብኣይን ምስ ስድራ ቤቱን ኣንቢረ፡ ንዕኡን ንዅሎም እቶም ብድሕሪኡ ዚዘሙን፡ ምስ ሞሎክ፡ ካብ ማእከል ህዝቦም ክዝምሩን ክቖርጾም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱንና ከሞሎክ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይች አጠፋለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ በዚያ ሰውና በቤተ ሰቡ ላይ ፊቴን አከብዳለሁ፤ እርሱንም፥ ከሞሎክም ጋር ያመነዝሩ ዘንድ የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ በዚያ ሰውና በቤተሰቡ ላይ ፊቴን አጠቊርበታለሁ፤ እርሱንም፥ ከሞሌክም ጋር ለማመንዘር የሚከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ ሁጲያዉ ሄ ብታንያነ ሄ ሶ አሳ እጻና፤ ሞሎከና ሻርሙጻናዉ አ ካልያ ኡባቱዋ ኡንቱንቱ አሳ ግዶፐ ቦህተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
taani ta huup'iyaw he bitaniyaanne he soo asaa is's'ana; Molookena sharmus'anaw Aa kaalliyaa ubbatuwaa unttunttu asaa giddoppe bohitte.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
tani ta baggara hessaadenne izaadeso asaa qasseka taas ammanettontta molookes goynnon izara issife gididayta ubbaa bolla iita hanqo yeddana; hessafe guye heytantta tani istta istta dereza giddofe shaakka dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ባጋራ ሄሳዴኔ ኢዛዴሶ ኣሳ ቃሴካ ታስ ኣማኔቶንታ ሞሎኬስ ጎይኖን ኢዛራ ኢሲፌ ጊዲዳይታ ኡባ ቦላ ኢታ ሃንቆ ዬዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሄይታንታ ታኒ ኢስታ ኢስታ ዴሬዛ ጊዶፌ ሻካ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ሄ አድያነ እያ ሶ አሳ ሞርካና፤ እያነ ሞሎካ ካልዳይሳታ ኤንታ ደርያ ግዶፈ ሻካዳ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
taani he addiyanne iya soo asaa morkana; iyanne Moloka kaallidaysata enta deriya giddofe shaakada dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ ሰውና በቤተ ሰቡ ላይ ጠላት እሆናለሁ፤ እርሱንና ከሞሎክ ጋር በማመንዘር እርሱን የተከተሉትን ሁሉ ከሕዝባቸው መካከል ለይቼ አጠፋቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ራሴ በዚያ ሰውና በመላ ቤተሰቡ እንዲሁም ለእኔ ታማኝ ባለመሆን ለሞሌክ በመስገድ ከእርሱ ጋር በሚተባበሩት ሁሉ ላይ መዓቴን አመጣለሁ፤ ከዚያም በኋላ ከሕዝቡ መካከል ለይቼ አጠፋቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሰብ እቱይን ስድራኡን ብኣይ ፅሉኣት ክኾኑ እዮም። ንእኡን ነቶም ንኣይ ጠሊሞም ንሞሎኽ ከምልኹ ዝስዕብዎ ዅሎምን ካብ ህዝቦም ፈልየ ኸጥፍኦም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኣነ ናብቲ ሰብኣይ እትን ናብ ቤተሰቡን ገጸይ ክመልስ ኣየ፡ ንኣኡን ነቶም ምስ ሞሎኽ ኪምንዝሩ ብምንዝርና ዚስዕብዎ ኹሎም ድማ ካብ መንጎ ህዝቦም ክምንቁሶም እየ።