Leviticus 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣመንዝራ ወይ ቅድስቲ ሰበይቲ ኣይወስዱን እዮም። ካብ ሰብኣያ ዝተረሓቐት ሰበይቲ ድማ ንኣምላኹ ቅዱስ ስለ ዝኾነ፡ ክትወስዶም ኣይትኽእልን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለአምላኩ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነውና ጋለሞታን ሴት ወይም የረከሰችውን አያግባ፤ ወይም ከባልዋ የተፋታችውን አያግባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለአምላኩ የተቀደሰ ነውና ጋለሞታን ሴት ወይም የረከሰችውን አያግባ፤ ወይም ከባልዋ የተፈታችውን አያግባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑ ለአምላኩ የተቀደሰ ነውና አመንዝራይቱን ሴት ወይም የረከሰችውን አያግባ፤ ወይም በባልዋ የተፈታችውን አያግባ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ቃይካ ቄሳቱ ሻርሙጻ ማጫ አሳ፥ ዎዶሮተይ አከት ድጌዳ ማጫ አሳ፥ ዎይ አስናይ የዴዳ ማጫ አሳ አኮፕኖ። አያዉ ጎፐ፥ ቄሳቱ ባረንቱ ጾሳዉ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹K'aykka k'eesatuu sharmus'a mac'c'a asaa, wodorotetsay aketti diggeedda mac'c'a asaa, woy asinay yeddeedda mac'c'a asaa akkoppino. Ayaw gooppe, k'eesatuu barenttu S'oossaw geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Qeese gididaadey layma maccas woykko geela7oteththi ekettida geela7oyo woykko gela kezida maccas machcho ekkofo; gaasoykka qeeseti Xoossas dummatidayta;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ቄሴ ጊዲዳዴይ ላይማ ማጫስ ዎይኮ ጌላኦቴ ኤኬቲዳ ጌላኦዮ ዎይኮ ጌላ ኬዚዳ ማጫስ ማቾ ኤኮፎ፤ ጋሶይካ ቄሴቲ ጾሳስ ዱማቲዳይታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ካህነት ባንታ ፆሳስ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ካህነት ላይማ ማጫስ፥ ጌላኦ ግዶና ማጫስ ዎይኮ አዝን የድዳ ማጫስ ኤኮፎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Kahineti banta Xoossaas geeshshi gidiya gisho, kahineti layma maccasi, geela7o gidonna maccasi woyko azini yeddida maccasi ekofo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ካህናት በዝሙት የረከሱትንም ሆነ ከባሎቻቸው የተፋቱትን ሴቶች አያግቡ፤ ለእግዚአብሔር (ኤሎሂም) የተቀደሱ ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህናት ለአምላካቸው ተለይተው የተቀደሱ ስለ ሆኑ፥ አመንዝራ የነበረች ሴት፥ ወይም ክብረ ንጽሕናዋ የተደፈረ ልጃገረድ ወይም አግብታ የፈታች ሴት አያግቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካህናት ንኣምላኾም ቅዱሳን እዮም እሞ፥ ኣመንዝራ ወይ ዝነወረት ሰበይቲ ወይ ካብ ሰብኣያ ዝተፈትሐት ሰበይቲ ኣየእትዉ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኣምላኹ ቅዱስ እዩ እሞ፡ ኣመንዝራ ወይ ዝነወረት ሰበይቲ ኣየእትው፡ ወይ ካብ ሰብኣያ እተፈትሔት ሰበይቲ ኣየእትው።