Leviticus 21:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ክትቅድስዎ ይግባእ፤ እንጌራ ኣምላኽካ እዩ ዘቕርብ እሞ፤ ንሱ ንዓኻ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ፤ ኣነ ዝቕድሰኩም እግዚኣብሄር ቅዱስ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአምላክህን መባ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሁንልህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአምላክህን እንጀራ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሁንልህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአምላክህን እንጀራ ያቀርባልና ስለዚህ ትቀድሰዋለህ፤ እኔም የምቀድሳችሁ ጌታ ቅዱስ ነኝና እርሱ ቅዱስ ይሆንልሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ህንተ ጾሳዉ ቁማ ያርሹዋ ሺሽያዋ ግድያ ድራዉ፥ እ ሀራ አሳፐ ዱማቶ። ታን ህንተና ጌሽያ ህንተ መና ጎዳይ ጌሻ ግድያ ድራዉ፥ እካ ጌሻ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii hintte S'oossaw k'umaa yarshshuwaa shiishshiyaawaa gidiyaa diraw, I hara asaappe dummato. Taani hinttena geeshshiyaa hintte Med'inaa Goday geeshsha gidiyaa diraw, ikka geeshsha gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
qeesey intte Xoossas kaththa yarsho shiishshizayssa gidida gishshas izi hara asappe dumma gido; tani inttena geeshshiza intte GODAY geeshsha; izikka geesh gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴይ ኢንቴ ጾሳስ ካ ያርሾ ሺሺዛይሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዚ ሃራ ኣሳፔ ዱማ ጊዶ፤ ታኒ ኢንቴና ጌሺዛ ኢንቴ ጎዳይ ጌሻ፤ ኢዚካ ጌሽ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነት ህንተ ፆሳስ ካ ያርሾ ያርሸይሳታ ግድያ ግሾ፥ ህንተ ኤንታ ጌሽ ኦድ ኤክተ። ህንተና ጌሽያ ጎዳይ፥ ታኒ፥ ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ኤንቲ ጌሽ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahineti hinte Xoossaas katha yarsho yarsheyisata gidiya gisho, hinte enta geeshshi oothidi ekite. Hintena geeshshiya Goday, taani, geeshshi gidiya gisho, enti geeshshi gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአምላክህን (ኤሎሂም) ምግብ የሚያቀርብ ነውና ቀድሰው፤ እኔ የምቀድሳችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ቅዱስ ነኝና ቅዱስ ይሁንላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕዝቡም ካህኑን ቅዱስ እንደ ሆነ ይቊጠረው፤ እርሱ ለእኔ ለአምላካችሁ የምግብ መባ ያቀርባል፤ እኔ የምቀድሳችሁ እኔ እግዚአብሔር ቅዱስ ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም እቲ ንኣምላኽኩም ዝተወፈየ መባእ እኽሊ ዘቕርቡ ኻህናት እዮም እሞ ቐድስዎም። ኣነ ዝቕድሰኩም እግዚኣብሄር ቅዱስ እየ እሞ፥ ንሱ ንኣኻ ቅዱስ ይኹነልካ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ እንጌራ ኣምላኽካ የቕርብ እዩ እሞ፡ ስለዚ ቀድሶ። ኣነ እግዚኣብሄር ዝቕድሰኩም ቅዱስ እየ እሞ፡ ንሱ ንኣኻ ቅዱስ ይኹን።