Leviticus 22:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዝተሰብረ ወይ ዝተሰባበረ፡ ወይ ዝተሰብረ ወይ ዝተቖርጸ ንእግዚኣብሄር ኣይትስውኡ። ካብኡ ድማ ኣብ ምድርኹም መስዋእቲ ኣይትስውኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተቀጠቀጠውን፥ ወይም የተሰበረውን፥ ወይም የተቈረጠውን ወይም የተሰነጋውን ለእግዚአብሔር አታቅርቡ፤ በምድራችሁም እነዚህን አትሠዉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የተሰነጋውን ወይም የተቀጠቀጠውን ወይም የተሰበረውን ወይም የተቈረጠውን ለእግዚአብሔር አታቅርቡ፤ በምድራችሁም እነዚህን አትሠዉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የብልቱ ፍሬ የተሰነጋውን ወይም የተቀጠቀጠውን ወይም የተሰበረውን ወይም የተቈረጠውን ለጌታ አታቅርቡ፤ በምድራችሁም እነዚህን አትሠዉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳንግሰቴዳዋ ዎይ ቆጸቴዳዋ ዎይ ካይ ማይቴዳዋ ዎይ ቃንጸቴዳዋ መና ጎዳዉ ያርሾፕተ። ህንተ ጋድያን ሄዋ ማላባ ኦፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sanggisetteeddawaa woy k'os'etteeddawaa woy kaatsay maytteeddawaa woy k'ans's'etteeddawaa Med'inaa Godaw yarshshoppite. Hintte gadiyaan hewaa malabaa ootsoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sangettida woykko dhiiqettida mehe GODAAS yarsho shiishshofte; intte biittan heytantta mala yarshofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳንጌቲዳ ዎይኮ ቄቲዳ ሜሄ ጎዳስ ያርሾ ሺሾፍቴ፤ ኢንቴ ቢታን ሄይታንታ ማላ ያርሾፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳንጋ ዎይኮ ማዱንፅዳባ ጎዳስ ያርሾፍተ። ህንተ ቢታን ሄሳ መላባ ኦፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Sanga woyko madunxidaba Godaas yarshofite. Hinte biittan hessa melaba oothopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አባለዘሩ የተቀጠቀጠ ወይም የተኰላሸ፣ የተሰነጠቀ ወይም የተቈረጠ ማንኛውንም እንስሳ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አታቅርቡ፤ እነዚህንም በምድራችሁ አትሠዉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ብልቱ የተበላሸ እንስሳ ለእግዚአብሔር በምድርህ መሥዋዕት አድርገህ አታቅርብ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብምጭፍላቕ፥ ወይ ብምቕጥቃጥ፥ ወይ ብምምላሕ፥ ወይ ብምቝራፅ ዝተመከተ እንስሳ ንእግዚኣብሄር ኣይተቕርቡሉ፤ ኣብ ሃገርኩም ከምዙይ ዝበለ ኣይትሰውኡሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ብምጭፍላቕ ወይ ብምቕጥቃጥ ወይ ብምምላሕ ወይ ብምቑራጽ ዝሶረ ንእግዚኣብሄር ኣይተቕርቡሉ፡ ኣብ ሃገርኩምውን ኣይትግበርዎ።