Leviticus 24:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንደቂ እስራኤል ድማ ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ንኣምላኹ ዚረግሞ ዘበለ ሓጢኣቱ ይሽከም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ፥ “ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኀጢአቱን ይሸከማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትነግራለህ። ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ትናገራለህ፦ ማናቸውም ሰው አምላኩን ቢሰድብ ኃጢአቱን ይሸከማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ አይ አሳይነ ባረ ጾሳ ሸቆፐ፥ እ ባረ ናጋራን ኦሸቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; Ay asaynne bare S'oossaa shek'k'ooppe, I bare nagaran ooshettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tana Xoossaa cayida ay asikka hessaththoka ba qixaate ekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታና ጾሳ ጫዪዳ ኣይ ኣሲካ ሄሳካ ባ ቂጻቴ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፤ እስ አስ ባ ፆሳ ጫይኮ፥ እ ባ ናጋራን ኦይሸታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asaas haysada yaagada oda; issi asi ba Xoossaa cayiko, I ba nagaran oyshetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ማንም ሰው አምላኩን (ኤሎሂም) ቢሳደብ ኀጢአት ሠርቷልና ይጠየቅበታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔን እግዚአብሔርን የሚሰድብ ማንም ሰው ቅጣቱን ይቀበላል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ እስራኤል ድማ ኸምዙይ በሎም፦ ዝኾነ ሰብ ንኣምላኹ ዝፀረፈ ፍዳኡ ኽቕበል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ እስራኤል ከኣ ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ዝኾነ ሰብ ንኣምላኹ ዘቃለለ፡ ሓጢኣቱ ይጸውር።