Leviticus 24:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናይ ኣሮንን ደቁን ድማ ኪኸውን እዩ። ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ከም ዘለኣለማዊ ስርዓት ኣዝዩ ቅዱስ ስለ ዝዀነ፡ ኣብ መቕደስ ኪበልዕዎ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለአሮንና ለልጆቹም ይሁን፤ በእሳት ከተደረገው ከእግዚአብሔር ቍርባን ለዘለዓለም ሥርዐት ለእርሱ ቅዱሰ ቅዱሳን ነውና በተቀደሰ ስፍራ ይብሉት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለአሮንና ለልጆቹም ይሁን፤ በእሳት ከተደረገው ከእግዚአብሔር ቍርባን በዘላለም ሥርዓት ለእርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነውና በተቀደሰ ስፍራ ይብሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ለአሮንና ለልጆቹ ይሆናል፤ ለጌታም በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን ውስጥ በዘለዓለም ሥርዓት፥ ለእርሱ እጅግ ቅዱስ የሆነ ድርሻ ነውና በተቀደሰ ስፍራ ይብሉት።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ አሮናዉነ አ አቱማ ናናቶ እመቶ፤ እ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ዎጋዳን አሮናነ አ ናናቱዋ ጋክያ ኡባፐ ጌሻ ግዴዳ ያርሹዋፐ እቱዋ ግድያ ጌሻ ያርሹዋ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሄዋ ጌሻ ሳኣን ሚኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe Aaroonawunne Aa attuma naanaatoo imetto; I Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe wogaadan Aaroonanne Aa naanatuwaa gakkiyaa ubbaappe geeshsha gideedda yarshshuwaappe ittuwaa gidiyaa geeshsha yarshshuwaa gidiyaa diraw, unttunttu hewaa geeshsha sa'aan miino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ukeththay Aaroonessinne iza zereththatas gisha gido; istti ukeththaa GODAAS dummatidason metto; hessika GODAAS taman xuugetti shiiqiza yarshotappe keehi dummatida Aaroonessinne iza zereththatas imettida gisha gido.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡኬይ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ዜሬታስ ጊሻ ጊዶ፤ ኢስቲ ኡኬ ጎዳስ ዱማቲዳሶን ሜቶ፤ ሄሲካ ጎዳስ ታማን ጹጌቲ ሺቂዛ ያርሾታፔ ኬሂ ዱማቲዳ ኣሮኔሲኔ ኢዛ ዜሬታስ ኢሜቲዳ ጊሻ ጊዶ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ አሮናነ እያ አደ ናይታ ጋክያ ግሾ፤ ኤንቲ እያ ጌሻ በሳን ሞ። ሄስ ጎዳስ ፁሳ ያርሹዋፈ ዎጋዳ አሮናነ እያ ናይታ ጋክያ ግሾ ግድያ ግሾ ኡባፈ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi Aaronanne iya adde nayta gakiya gisho; enti iya geeshsha bessan mo. Hessi Godaas xuussa yarshuwafe wogaada Aaronanne iya nayta gakiya gisho gidiya gisho Ubbaafe Geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኅብስቱ የአሮንና የልጆቹ ድርሻ ነው፤ በተቀደሰ ስፍራም ይበሉታል፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት ከሚቀርበው መሥዋዕት እጅግ የተቀደሰ ድርሻቸው ነውና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም የእስራኤል ሕዝብ ዘወትር ሊፈጽሙት የሚገባ የቃል ኪዳን ሥርዓት ነው። ኅብስቱ የአሮንና የልጅ ልጆቹ ድርሻ ይሆናል፤ እነርሱም በተቀደሰ ቦታ ይብሉት፤ እርሱ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል ቅዱስ መሥዋዕት ሆኖ ከቀረበ በኋላ ለካህናቱ የተለየ ቋሚ ድርሻ ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብሓዊ ኻብ ዝተገብረ ኻብ እግዚኣብሄር ቍርባን ብዘለኣለም ስርዓት ንእኡ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ እሞ፤ ንኣሮንን ንደቁን ይኹን፤ ኣብ ቅዱስ ቦታ ኾይኖም ከዓ ይብልዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚ ኻብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ንእኡ ቅዱስ ቅዱሳን እዩ፡ ንኣሮንን ንደቁን ይኹን፡ ኣብ ቅዱስ ቦታ አኣ ይብልዕዎ። እዚ ናይ ዘለኣለም ሕጊ እዩ።