Leviticus 25:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሕግታተይ ክትፍጽሙን ስርዓታተይ ክትሕልዉን ክትፍጽምዎን ይግባእ፤ ኣብታ ምድሪ ድማ ብሰላም ክትነብር ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሥርዐቴንም አድርጉ፤ ፍርዴንም ጠብቁ፤ አድርጉትም፤ በምድሪቱም ውስጥ ተዘልላችሁ ትኖራላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሥርዓቴንም አድርጉ፥ ፍርዶቼንም ጠብቁ አድርጉትም፤ በምድሪቱም ውስጥ በጸጥታ ትኖራላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ሥርዓቶቼን አድርጉ፥ ፍርዴንም ጠብቁ አድርጉትም፤ በምድሪቱም ላይ በደኅንነት ትቀመጣላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘ታ አዛዙዋ ኦተ፤ ታ ህግያካ ናግተነ ኦተ፤ ያቶፐ ህንተ ሀ ጋድያን ሳሮተን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Ta azazuwaa ootsite; ta higgiyaakka naagitenne ootsite; yaatooppe hintte ha gadiyaan sarotetsaan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Intte intte biittaa bolla saron de7ana mala Xoossa woga ubbaa bonchchite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ኢንቴ ኢንቴ ቢታ ቦላ ሳሮን ዴኣና ማላ ጾሳ ዎጋ ኡባ ቦንቺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ሀ ቢታን ሳሮ ዳና መላ ታ ኪታ ፖልተ፤ ታ ህግያ ናግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte ha biittan saro daana mela ta kiitta polite; ta higgiya naagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘ሥርዐቴን ጠብቁ፤ ሕጌን በጥንቃቄ አድርጉ፤ በምድሪቱም በሰላም ትኖራላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“በምድሪቱ ላይ በሰላም ትኖሩ ዘንድ የእግዚአብሔርን ሕግና ሥርዓት ሁሉ አክብሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕግጋተይን ትእዛዛተይን ሓልዉን ግበርዎን፤ ኣብታ ሃገር ድማ ብህድኣት ክትነብሩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ሓጋጋተይ ግበሩ ፍርድታተይውን ሓልውን ግበርዎን። ኣብታ ሃገር ድማ ብህድኣት ክትነብሩ ኢኹም።