Leviticus 25:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣብ ሻድሻይ ዓመት ንግዝኣኹም ክባርኾ እየ፣ ንሰለስተ ዓመት ከኣ ፍረ ኪፈሪ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በላያችሁ እሰጣለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በላያችሁ አዝዛለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ በስድስተኛው ዓመት በረከቴን በእናንተ ላይ አዝዛለሁ፤ ምድሪቱም የሦስት ዓመት ፍሬ ታፈራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡሱፑን ላይን ታ አንጁዋ ህንተ ቦላን ኪታና፤ ያቶፐ ቢታይ ሄዙ ላይዉ ግድያ አይፍያ አይፋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
taani usuppuntsa laytsan ta anjjuwaa hintte bollan kiittana; yaatooppe biittay heezzu laytsaw gidiyaa ayfiyaa ayfana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Usuppunththa layththatan biittayo anjjana; histtiko iza inttes heedzdzu layththas gidana kath immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡሱፑን ላይታን ቢታዮ ኣንጃና፤ ሂስቲኮ ኢዛ ኢንቴስ ሄ ላይስ ጊዳና ካ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኡሱፑን ላይን ታ አንጁዋ ህንተዉ ኪታና፤ ቢታይ ሄ ላይስ ግድያ ካ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
taani usupuntho laythan ta anjuwa hintew kiittana; biittay heedzu laythas gidiya kathi immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በስድስተኛው ዓመት በረከቴን እሰድድላችኋለሁ፤ ምድሪቱም ለሦስት ዓመት የሚበቃ ፍሬ ትሰጣለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በስድስተኛው ዓመት እኔ ምድሪቱን እባርካታለሁ፤ ስለዚህም ለሦስት ዓመት የሚበቃ ሰብል ታስገኛለች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ ሻድሸይቲ ዓመት በረኸተይ ክእዝዘልኩም እየ፤ ምድሪ ኸዓ ንሰለስተ ዓመት ዝኸውን ፍረ ኸተፍርየልኩም እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ በታ ሳድሰይቲ ዓመት በረኸተይ ክእዝዘልኩም እየ፡ ንሰለስተ ዓመት ዝኸውን ፍረ ኸኣኣ ከተፍርየልኩም እያ።