Leviticus 25:55 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዓይ ደቂ እስራኤል ባሮት እዮም። ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም፡ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባሪያዎች ናቸውና፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎች ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባሪያዎች ናቸውና፤ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው ባሪያዎቼ ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ልጆች ለእኔ ባርያዎች ናቸውና፤ ከግብጽ ምድር ያወጣኋቸው ባርያዎቼ ናቸው፤ እኔ ጌታ አምላካችሁ ነኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ እስራኤልያ አሳይ ታ ቆማቱዋቴ፤ ታን ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ታ ቆማቱዋ። ታን፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, Israa'eeliyaa Asay ta k'oomatuwaatee; taani Gibs'e gadiyaappe Kesseedda ta k'oomatuwaa. Taani, Med'inaa Goday, hintte S'oossaa› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay taas aylletanne tani Gibxe biittafe kessida ta oosanchchata; tani GODAA intte Xoossaa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኣይሌታኔ ታኒ ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ታ ኦሳንቻታ፤ ታኒ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ አሳይ፥ ታ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ታ አይለ። ታኒ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele asay, ta Gibxe biittafe kessida ta aylle. Taani, Godaa hinte Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤላውያን ለእኔ አገልጋዮቼ ናቸውና። እነርሱ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸው አገልጋዮቼ ናቸው፤ እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ (ያህዌ ኤሎሂም) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እስራኤላውያን የእኔ አገልጋዮች ስለ ሆኑ እስራኤላዊ የሆነ ማንም ሰው ለዘለቄታው ባርያ ሆኖ መገዛት የለበትም፤ እስራኤላውያን ከግብጽ ምድር ያወጣኋቸው ናቸው፤ እኔም እግዚአብሔር አምላካቸው ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ እስራኤል ባሮተይ እዮም እሞ። ንሳቶም ካብ ግብፂ ዘውፃእኽዎም ባሮተይ እዮም፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ እስራኤል ባሮተይ እዮም እሞ፡ ንሳቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእክዎም ባሮተይ እዮም። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም እየ።