Leviticus 26:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንባእሲ ኪዳነይ ሕነ ዚፈዲ ሰይፊ ኣብ ልዕሌኹም ከውርደኩም እየ። ኣብ ከተማታትኩም ምስ ተኣከብኩም ድማ፡ ነቲ ፌራ ኣብ ማእከልኩም ክሰድድ እየ። ኣብ ኢድ ጸላኢ ድማ ክትወሃብ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቃል ኪዳኔንም በቀል ይበቀልባችሁ ዘንድ ሰይፍ አመጣባችኋለሁ፤ ወደ ከተማችሁም ትሸሻላችሁ፤ ቸነፈርንም እሰድድባችኋለሁ። በጠላቶቻችሁም እጅ ተላልፋችሁ ትሰጣላችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቃል ኪዳኔንም በቀል ይበቀልባችሁ ዘንድ ሰይፍ አመጣባችኋለሁ፤ ወደ ከተማችሁም ትሰበሰባላችሁ፥ ቸነፈርንም እሰድድባችኋለሁ፤ በጠላትም እጅ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቃል ኪዳኑንም በቀል የሚበቀል ሰይፍ አመጣባችኋለሁ፤ ወደ ከተሞቻችሁም ትሰበሰባላችሁ፥ በመካከላችሁም ቸነፈርን እልክባችኋለሁ፤ በጠላትም እጅ ተላልፋችሁ ትሰጣላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ጫቁዋ መንዳ ሀሉዋ ከስያ ማሻ ታን ህንተ ቦላ አሀና፤ ህንተ ህንተ ካታማቱዋን ሺቆፐካ፥ ታን ህንተ ቦላን ኢታ ሀርግያ የዳና። ቃይ ህንተካ ህንተ ሞርከቱዋ ኩሽያን አደ እመታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta c'aak'uwaa mentseedda haluwaa kesiyaa mashshaa taani hintte bolla ahana; hintte hintte katamatuwaan shiik'ooppekka, taani hintte bollan iita harggiyaa yeddana. K'ay hinttekka hintte morkkatuwaa kushiyaan aad'd'iide imettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte tanara caaqqida qaalaa laallida gishshas ta inttena qaxxayanaas intte bolla ola yeddana; intte intte katamatan shiiqiza wode ta intte giddon iita harge kiittana; intte morkketas intte aadhdhi imettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ታናራ ጫቂዳ ቃላ ላሊዳ ጊሻስ ታ ኢንቴና ቃጻያናስ ኢንቴ ቦላ ኦላ ዬዳና፤ ኢንቴ ኢንቴ ካታማታን ሺቂዛ ዎዴ ታ ኢንቴ ጊዶን ኢታ ሃርጌ ኪታና፤ ኢንቴ ሞርኬታስ ኢንቴ ኣ ኢሜታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ጫቁዋ ህንተ መንዳ ግሾ፥ ኩሸ ዛራናዉ ማሻ ህንተ ቦላ ኤሀና። ህንተ፥ ህንተ ካታማታን ሺቅኮካ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ጋዶ የዳና። ህንተ፥ ህንተ ሞርከታ ኩሸን አድ እመታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta caaquwa hinte menthida gisho, kushe zaaranaw mashsha hinte bolla ehana. Hinte, hinte katamatan shiiqikoka, taani hinte bolla gado yeddana. Hinte, hinte morketa kushen aadhidi imetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቃል ኪዳኔን ስላፈረሳችሁ፣ በላያችሁ ሰይፍ በማምጣት እበቀላችኋለሁ፤ በከተሞቻችሁ ውስጥ በምትሰበሰቡበት ጊዜ ቸነፈር እሰድድባችኋለሁ፤ ለጠላትም እጅ ዐልፋችሁ ትሰጣላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከእኔ ጋር የገባችሁትን ቃል ኪዳን በማፍረሳችሁ እናንተን ለመቅጣት ጦርነት አመጣባችኋለሁ፤ በከተሞቻችሁ ብትሰበሰቡም ሊፈወስ የማይችል በሽታ በመካከላችሁ እልካለሁ፤ ለጠላቶቻችሁም እጃችሁን ለመስጠት ትገደዳላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኪዳነይ ስለ ዘፍረስኩም ንመቕፅዒኹም ውግእ ከምፅእ እየ፤ ኣብ ከተማታትኩም እንተ ተሓቢእኹም ከዓ ናብ ማእኸልኩም ሕማም ፌራ ኽሰድድ እየ፤ ኣብ ኢድ ፀላኢኹም እውን ክትወድቁ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
ሕነ ኺዳነይ ዚፈዲ ሴፍ ድማ ኣብ ልዕሌኹም ከምጽእ እየ፡ ኣብ ከተማታትኩም ከኣ ትእከቡ፡ ናብ ማእከልኩም ድማ ፌራ እሰድድ፡ ኣብ ኢድ ጸላኢ ኸኣ ትወሀቡ።