Leviticus 26:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና ነቲ ንኣታቶም ኣምላኽ ክዀኖም ካብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ኣህዛብ ዘውጻእክዎ ኪዳን ኣቦታቶም ክዝክሮ እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ አምላካቸው እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ከግዞት ቤት እንዳወጣኋቸው የቀድሞ ቃል ኪዳናቸውን ስለ እነርሱ አስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ አምላካቸው እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ያወጣኋቸውን የአባቶቻቸውን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ አምላክ እንድሆናቸው አሕዛብ እያዩ ከግብጽ ምድር ካወጣኋቸው ከአባቶቻቸው ጋር ያለኝን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስታውሳለሁ፤ እኔ ጌታ ነኝ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡንቱንቱ ጾሳ ግዳናዉ፥ ካዉተቱ ጼልሽን፥ ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳ ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱዋና ታን ጫቀቴዳ ጫቁዋ ኡንቱንቱ ድራዉ ሀሳያና። ታን መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani unttunttu S'oossaa gidanaw, kawutetsatuu s'eellishin, Gibs'e gadiyaappe Kesseedda unttunttu mayza aawotuwaana taani c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa unttunttu diraw hassayana. Taani Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani istta Xoossaa gidana gaada Ayzaabe asay beyishin Gibxe biittafe kessida istta aawatara caaqqida caaqoza ta qoppana; tani GODAA› gees.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኢስታ ጾሳ ጊዳና ጋዳ ኣይዛቤ ኣሳይ ቤዪሺን ጊብጼ ቢታፌ ኬሲዳ ኢስታ ኣዋታራ ጫቂዳ ጫቆዛ ታ ቆፓና፤ ታኒ ጎዳ› ጌስ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኤንታ ፆሳ ግዳናዉ፥ ካዎተት ፄልሽን፥ ግብፀ ቢታፈ ከስዳ ኤንታ ማይዛታራ ታኒ ጫቅዳ ጫቁዋ ኤንታ ግሾ ሀሳያና። ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani enta Xoossaa gidanaw, kawotethati xeellishin, Gibxe biittafe kessida enta mayzatara taani caaqida caaquwa enta gisho hassayana. Taani Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለ እነርሱም ስል፣ አምላካቸው (ኤሎሂም) እሆን ዘንድ አሕዛብ እያዩ ከግብፅ ምድር ካወጣኋቸው አባቶቻቸው ጋር የገባሁትን ኪዳን ዐስባለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን አምላካቸው እሆን ዘንድ ከግብጽ ምድር ካወጣኋቸው ከአባቶቻቸው ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን ስለ እነርሱ አስታውሳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኾም ምእንቲ ክኸውን ኢለ፥ ነቲ ኻብ ግብፂ ኣብ ቅድሚ ህዝብታት ከውፅኦም እንተለኹ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ክዝክር እየ፤ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኾም ምእንቲ ክኸውን ኢለ፡ ካብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ህዝብታት ኣውጽኤ ነቲ ምስቶም ቀዳሞት ዝኣቶኽዎ ኺዳን ክዝክር እየ፡ ኣነ እግዚኣብሄር እየ።