Leviticus 27:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ካብ ግራት ርስቱ ዘይኰነት ዝዓደጎ መሬት ንእግዚኣብሄር እንተ ቀደሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከርስቱ እርሻ ያልሆነውን የገዛውን እርሻ ለእግዚአብሔር ቢሳል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከርስቱ እርሻ ያልሆነውን የገዛውን እርሻ ለእግዚአብሔር ቢቀድስ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከርስቱ እርሻ ያልሆነውን የገዛውን እርሻ ለጌታ ቢቀድስ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘እት አሳይ ሀራ አሳፐ ሻሜዳ ጋድያ ጌሻ ኦ መና ጎዳዉ ዱማያናዉ ኮዮፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Itti Asay hara asaappe shammeedda gadiyaa geeshsha ootsi Med'inaa Godaw dummayanaw koyooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
« ‹Issaadey hara asappe shammi ekkida gade Xoossas immana koykko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
« ‹ኢሳዴይ ሃራ ኣሳፔ ሻሚ ኤኪዳ ጋዴ ጾሳስ ኢማና ኮይኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ ሀራ አሳፐ ሻምዳ ጋድያ ጌሽ ኦድ ጎዳስ ዱማያናዉ ኮይኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi hara asape shammida gadiya geeshshi oothidi Godaas dummayanaw koyiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘አንድ ሰው የወረሰው ርስት ያልሆነውን፣ በገንዘቡ የገዛውን የዕርሻ መሬት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ቢቀድስ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንድ ሰው ከሌላ ሰው የገዛውን መሬት ለእግዚአብሔር የተለየ ስጦታ አድርጎ ቢያቀርብ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓንቲ ኻብ ርስቱ ዘይኮነት፥ ግና ዝዓደጋ ግራት ብመብፅዓ ንእግዚኣብሄር እንተ ወፈየ ድማ፥
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ግራት ርስቱ ዘይኮነት እተሻየጣ ግራት ንእግዚኣብሄር እንተ ቐደሰ ድማ፡