Leviticus 27:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ዕሽር ከብቲ ወይ ንኣሽቱ ጥሪት፡ ካብ ኵሉ ኣብ ትሕቲ በትሪ ዚሓልፍ ዕሽር ድማ፡ እቲ ዕሽር ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከበሬም ሁሉ ከዐሥር አንድ፥ ከበግም ሁሉ ከዐሥር አንድ፥ ከእረኛውም በትር በታች ከሚያልፍ ሁሉ ከዐሥር አንድ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከበሬም ሁሉ ከአሥር አንድ፥ ከእረኛውም በትር በታች ከሚያልፍ በግና ፍየል ሁሉ ከአሥር አንድ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከበሬም ሁሉ ከዐሥር አንድ፥ ከእረኛውም በትር በታች ከሚያልፍ በግና ፍየል ሁሉ ከዐሥር አንድ ለጌታ የተቀደሰ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሚዛ አስራታ ግድና፥ ዶርሳ አስራታ ግድና፥ ዎይ ዴሻ አስራታ ግድናካ፥ ሄንንቻ ጋትማፐ ጋርሳና አያ ሀቃዌነ ታሙን መና ጎዳዉ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Miizzaa asiraataa gidina, dorssaa asiraataa gidina, woy deeshshaa asiraataa gidinakka, hentsanchchaa gatimaappe garssana aad'd'iyaa hak'awenne tammuntsi Med'inaa Godaw geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Soo mehetappe tammaafe issay Xoossa gisha; mehey taybettishin tammanththay tammanththay GODAAS dumma shaakettidaaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶ ሜሄታፔ ታማፌ ኢሳይ ጾሳ ጊሻ፤ ሜሄይ ታይቤቲሺን ታማንይ ታማንይ ጎዳስ ዱማ ሻኬቲዳዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሚዛ አስራታ ዎይኮ ዶርሳ አስራታ ዎይኮ ዴሻ አስራታ ግድን፥ ሄንንቹዋ ፃምአፈ ጋርሳራ አያ ታማፈ እሶይ ጎዳስ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Miiza asraata woyko dorsa asraata woyko deesha asraata gidin, henthanchuwa xam7afe garsara aadhiya tammaafe issoy Godaas geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከቀንድ ከብቶች፣ ከበጎችና ከፍየሎች መንጋ የሚወጣው ዐሥራት ከእረኛ በትር በታች ከሚያልፉት ዐሥረኛው እንስሳ ይሆናል፤ ይህም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተቀደሰ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከቤት እንስሶች ከዐሥር አንዱ እጅ የእግዚአብሔር ድርሻ ነው፤ እንስሶች በሚቈጠሩበት ጊዜ ከዐሥር አንዱ ለእግዚአብሔር የተለየ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኵሉ ኸፍቲ ኻብ ዓሰርተ ሓደ፥ ካብቲ ትሕቲ በትሪ እቲ ጓሳ ዝሓልፍ፥ በጊዕን ጤልን ድማ ኻብ ዓሰርተ ሓደ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ይኸውን።
Amharic Tigrinya 2011
ዕሽር ኩሉ ኣሓን ጤለ በጊዕን፡ ዕሽር እቲ ብትሕቲ በትሪ ዚሓልፍ ኩሉ፡ ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ይኹን።