Leviticus 3:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኻህን ድማ ኣብ መሰውኢ የብርሆ፣ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቀርበዋል፤ በጎ መዓዛ ያለው ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል፤ በእሳት ላይ ለእግዚአብሔር የተደረገ የቍርባን መብል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም ለጌታ በእሳት ላይ የሚቀርብ ማዕድ አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ሄ ቁማ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሽያ ሳኣ ቦላ ዎደ ጹጎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii he k'umaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshiyaa sa'aa bolla wotsiide s'uuggo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
qeesezikka hessa ubbaa GODAAS kaththa yarsho histti shiishshidi yarsho yarshizasoza bolla xuuggo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚካ ሄሳ ኡባ ጎዳስ ካ ያርሾ ሂስቲ ሺሺዲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ሄሳ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ኦድ ያርሾ በሳን ፁጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney hessa Godaas xuussa yarsho oothidi yarsho bessan xuuggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑም ይህን ሁሉ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በእሳት የሚቀርብ የመብል ቍርባን አድርጎ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑም ይህን ሁሉ ለእግዚአብሔር የምግብ መባ አድርጎ በማቅረብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻህን ድማ ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። እዙይ፥ ብሓዊ ተቓፂሉ ንእግዚኣብሄር ዝቐርብ መስዋእቲ ብልዒ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ኻህን ድማ ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። ንእግዚኣብሄር ብሓዊ እተገብረ መስዋእቲ ብልዒ እዩ።