Leviticus 3:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ደቂ ኣሮን ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ሓዊ ዘሎ ዚሓርር መስዋእቲ ኣብ መሰውኢ የቃጽልዎ፣ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአሮንም ልጆች ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በዕንጨቱ ላይ ያቀርቡታል፤ የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአሮንም ልጆች ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥሉታል፤ የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአሮንም ልጆች ከሚቃጠል መሥዋዕት ጋር በመሠዊያው ላይ በእሳቱ ላይ ባለው በእንጨቱ ላይ ያቃጥሉታል፤ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ የሆነ በእሳት የሚቀርብ ቁርባን ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮና አቱማ ናናይ ሄዋ ሀራ ጹግያ ያርሹዋና ያርሽያ ሳኣ ቦላ ደእያ ም ቦላ ዎደ ጹግኖ፤ ሄዌ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aaroona attuma naanay hewaa hara s'uuggiyaa yarshshuwaanna yarshshiyaa sa'aa bolla de'iyaa mitsaa bolla wotsiide s'uuggino; hewe Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeeseti hessa ubbaa hara xuugettiza yarshora gaththi yarsho yarshizason xuugetto; hessa mala taman xuugettiza yarsho sawoy GODAA ufayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴቲ ሄሳ ኡባ ሃራ ጹጌቲዛ ያርሾራ ጋ ያርሾ ያርሺዛሶን ጹጌቶ፤ ሄሳ ማላ ታማን ጹጌቲዛ ያርሾ ሳዎይ ጎዳ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮና ናይት ሄሳ ፁሳ ያርሹዋራ እስፈ ያርሾ በሳ ቦላ ደእያ ም ቦላ ዎድ ፁጎ። ሄስ ጎዳስ ፁገትያ ሳዎ ቶንኩ ግያ ያርሾ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aarona nayti hessa xuussa yarshuwara issife yarsho bessa bolla de7iya mithaa bolla wothidi xuuggo. Hessi Godaas xuugetiya sawo tonku giya yarsho gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአሮንም ልጆች በመሠዊያው በሚነድደው ዕንጨት ላይ ባለው በሚቃጠለው መሥዋዕት ላይ አድርገው ያቃጥሉት፤ ይህም በእሳት የሚቀርብ፣ ሽታውም እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህ የሚቃጠል መሥዋዕት በመሆኑ የአሮን ልጆች በሚቃጠለው መሥዋዕት መሠዊያ ላይ ያቃጥሉት፤ ይህ ዐይነቱ መሥዋዕት መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ደቂ ኣሮን ድማ ኣብ መሰውኢ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ሓዊ ዘሎ ዕንፀይቲ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ የቃፅልዎ። እዙይ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ኣሮን ድማ ኣብ መሰውኢ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣብ ሓዊ ዘሎ ዕጨይቲ፡ ኣብ ልዕሊ እቲ ዚሓርር መስዋእቲ የሕርርዎ። መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና እዩ።