Leviticus 4:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ገዛኢ ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ብዘይምፍላጡውን ነቲ ኻብ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኹ ብዛዕባ ዘይግባእ ዚጻረር እንተ ዀይኑ፡ በደለኛ እንተ ዀይኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“መኰንንም ኀጢአትን ቢሠራ፥ ሳያውቅም እግዚአብሔር አምላኩ፦ አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ቢተላለፍ፥ እንዲህም ቢበድል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንድ መኰንንም ኃጢአትን ሲሠሩ፥ ሳያውቅም እግዚአብሔር አምላኩ። አትሥራ ያለውን ትእዛዝ ሲተላለፍ፥ እንዲህም ሲበድል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አንድ ገዢም ኃጢአትን ቢሠራ፥ ጌታም አምላኩ አትሥራ ያለውን ትእዛዝ አንዱን ባለማወቅ ሠርቶ ቢበድል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ ‘አሳ ካለያ ሱንቱዋፐ እቱ ቆፐናን ናጋራ ኦፐነ መና ጎዳይ አ ጾሳይ አ አዛዜዳ አዛዙዋፐ እቱዋ ሀቃዋነ መንፐ፥ ሄ ኡራይ ባይዛንቻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
« ‹Asaa kaaletsiyaa suntsatuwaappe ittuu k'oppennaan nagaraa ootsooppenne Med'inaa Goday Aa S'oossay Aa azazeedda azazuwaappe ittuwaa hak'awaanne mentsooppe, he uray bayzzanchcha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Nagara ooththidaadeynne erontta dishe baleteththan GODAA ba Xoossaa azazotappe issiniyo mooridaadey izi dere kaaleththizaade gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ናጋራ ኦዳዴይኔ ኤሮንታ ዲሼ ባሌቴን ጎዳ ባ ጾሳ ኣዛዞታፔ ኢሲኒዮ ሞሪዳዴይ ኢዚ ዴሬ ካሌዛዴ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳ ካለያ ሹማታፐ እሶይ ቆፖና ናጋራ ኦኮነ ጎዳ ፆሳ ኪታፐ እሱዋ መንኮ ሄ ኡራይ ባላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asaa kaalethiya shuumatape issoy qoponna nagara oothikonne Godaa Xoossaa kiitaape issuwa menthiko he uray bala.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘አንድ የሕዝብ መሪ ባለማወቅ ኀጢአት ቢሠራ፣ አምላኩም እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) አታድርጉ ብሎ ከከለከላቸው ትእዛዞች አንዱን ተላልፎ ቢገኝ፣ እርሱ በደለኛ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ኃጢአት የሠራውና ባለማወቅ እግዚአብሔር አታድርጉ ብሎ ካዘዘው ትእዛዝ በመተላለፍ በደለኛ የሆነው የሕዝብ መሪ ከሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓደ ሹም ሓጢኣት እንተ ገበረ፥ እንተይፈለጠውን ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኹ ኣይትግበር ኢሉ ዝኣዘዞ ጥሒሱ እንተ በደለ፥
Amharic Tigrinya 2011
ሓደ ሹም ከኣ ከይፈለጠ ኻብቲ እግዚኣብሄር ኣምላኹ፡ ኣይትግበርዎ፡ ኢሉ ዝአዘዞ ኹሉ፡ ሓደ ብምግባሩ በዲሉ እንተ ሓጥኤ፡