Leviticus 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዅሉ ስብሑ ድማ ከም ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ኣብ መሰውኢ ሓዊ የእትዎ። እቲ ካህን ድማ ስለ ሓጢኣቱ ይዕረቐሉ፡ ይቕረ ይበሃለሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ፥ በመሠዊያው ላይ ይጨምረዋል። ካህኑም ኀጢአቱን ያስተሰርይለታል፤ ኀጢአቱም ይቅር ይባልለታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስቡንም ሁሉ እንደ ደኅንነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለዋል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስቡንም ሁሉ እንደ አንድነት መሥዋዕት ስብ በመሠዊያው ላይ ያቃጥላል። ካህኑም ኃጢአቱን ያስተሰርይለታል፥ እርሱም ይቅር ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሞዋ ኡባ እትፐተ ያርሹዋ ሞዋ ያርሽያዋዳን ያርሽያ ሳኣ ቦላን ያርሾ። ሀዋዳን ኦደ፥ ቄሲ ብታንያ ናጋራ አቶ ጊሴ፤ ብታኒካ ባረ ናጋራፐ ማረታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mod'd'uwaa ubbaa ittippetetsaa yarshshuwaa mod'd'uwaa yarshshiyaawaadan yarshshiyaa sa'aa bollan yarshsho. Hawaadan ootsiide, k'eesii bitaniyaa nagaraa atto giissee; bitaniikka bare nagaraappe maarettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Handaza ubbaa yarsho yarshizasoza bolla xuuggo; he oosoy kase issifeteththa yarshos shiishshida meheta handa xuuggoyssaththo ooththetto; hessaththo qeesezi dereza kaaleththizaade nagara wursanaas yarsho shiishsho; izaskka atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃንዳዛ ኡባ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጎ፤ ሄ ኦሶይ ካሴ ኢሲፌቴ ያርሾስ ሺሺዳ ሜሄታ ሃንዳ ጹጎይሳ ኦቶ፤ ሄሳ ቄሴዚ ዴሬዛ ካሌዛዴ ናጋራ ዉርሳናስ ያርሾ ሺሾ፤ ኢዛስካ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስፈተ ያርሾስ ሺቅዳ ሞዋ ኡባ ፁግዳይሳዳ ሀ ኮልያ ሞዋ ፁጎ። ሄሳዳ ኦድ፥ ካህነይ ሄ ኡራ ናጋራ ቁሽሴስ፤ ሄ ኡራ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issifetetha yarshos shiiqida modhuwa ubbaa xuuggidaysada ha koliya modhuwa xuuggo. Hessada oothidi, kahiney he uraa nagara qushisees; he uraa nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኅብረት መሥዋዕቱን እንዳቃጠለ ሁሉ ሥቡንም በሙሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥል፤ በዚህም መሠረት ካህኑ የሰውየውን ኀጢአት ያስተሰርይለታል፤ ሰውየውም ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስቡንም ሁሉ በመሠዊያው ላይ ያቃጥለው፤ የዚህም አፈጻጸም ለአንድነት መሥዋዕት የቀረቡትን እንስሶች ስብ ባቃጠለው ዐይነት ይሁን፤ በዚህም ዐይነት ካህኑ ስለ ሕዝቡ መሪ ኃጢአት መሥዋዕት በማቅረብ ያስተሰርያል፤ መሪውም የኃጢአቱን ይቅርታ ያገኛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዅሉ እቲ ስብሑ ድማ፥ ከምቲ ንስብሒ እቲ ኣብ ልዕሊ መስዋእቲ ምስጋና ዝተሓርደ ዝገበሮ፥ ኣብ መሰውኢ የቃፅሎ። እቲ ኻህን ድማ ኸምዙይ ገይሩ ሓጢኣቱ የስተስርየሉ፤ ሽዑ ይቕረ ኽበሃለሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንኹሉ እቲ ስብሑ ድማ ከምቲ ስብሒ መስዋእቲ ምስጋና ዚግበር፡ ኣብ መሰውኢ የሕርሮ። እቲ ኻህን ድማ ካብ ሓጢኣቱ የተዐርቆ፡ ይሕደገሉ ኸአ።