Leviticus 4:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብቲ ብዕራይ መስዋእቲ ሓጢኣት ድማ ኵሉ ስብሒ የውጽኦ። እቲ ንውሽጢ ዝሽፍን ስብሒን እቲ ኣብ ውሽጥና ዘሎ ዅሉ ስብሕን፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለኀጢአትም መሥዋዕት ከሚታረደው ወይፈን ስብን ሁሉ ይወስዳል፤ ሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለኃጢአትም መሥዋዕት ከሚታረደው ወይፈን ስብን ሁሉ ይወስዳል፤ ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለኃጢአትም መሥዋዕት ከሚታረደው ወይፈን ስብን ሁሉ ይወስዳል፤ ሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ስብ፥ በሆድ ዕቃውም ላይ ያለውን ስብ ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ናጋራ ያርሾ ሹከቴዳ ሀ ኮሩማ ሞዋ ኡባ፥ ቃን አሹዋ ማዬዳ ሀንዳነ ኡንቱንታ ጋ ኦይያ ሞዋ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nagaraa yarshshoo shuketteedda ha korumaa mod'd'uwaa ubbaa, k'antsaa ashuwaa mayyeedda handdaanne unttuntta gatsi oytsiyaa mod'd'uwaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He mirgoza handaza ubbaa, qanththa asho kammi oykkida handazakka,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ሚርጎዛ ሃንዳዛ ኡባ፥ ቃን ኣሾ ካሚ ኦይኪዳ ሃንዳዛካ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናጋራ ያርሾስ ሹከትዳ ዎፋኑዋ ሞዋ ኡባ፥ ኡሎ አሹዋ ማእዳ ሞዋ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nagara yarshos shuketida wofaanuwa modhuwa ubbaa, ulo ashuwa ma7ida modhuwa,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለኀጢአት መሥዋዕት ከሚቀርበው ወይፈን ሥቡን ሁሉ ያውጣ፤ ይኸውም፦ የሆድ ዕቃውን የሚሸፍነውን ሥብና ከሆድ ዕቃው ጋር የተያያዘውን ሥብ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም ኰርማ ስቡን ሁሉ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብቲ ምእንቲ ስርየት ሓጢኣት ዝተሰውአ ዝራብዕ ኵሉ ስብሒ፥ እቲ ንናይ ውሽጢ ኣካላት ከብዲ ዝኸድን ስብሕን እቲ ኣብ ናይ ውሽጢ ኣካላት ከብዲ ዘሎ ስብሕን የልዕል።
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ ዝራብዕ መስዋእቲ ሓጢኣት ኩሉ ስብሒ፡ እቲ ንናውቲ ኸብዲ ዚኸድን ስብሕን እቲ ንናውቲ ኸብዲ ዚኸድን ስብሕን እቲ ኣብ ናውቲ ኸብዲ ዘሎ ኹሉ ስብሕን የልዕል፡