Leviticus 5:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መስዋእቲ በደል እዩ። ብርግጽ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር በዲሉ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ በእግዚአብሔር ፊት ንስሓ ገብቶአልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱም የበደል መሥዋዕት ነው፤ በእውነት በእግዚአብሔር ፊት በደለኛ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም የበደል መሥዋዕት ነው፤ በእውነት በጌታ ፊት በደለኛ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዌ ናቁዋ ያርሹዋ። እ ቱሙካ መና ጎዳ ናቄዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewe naak'uwaa yarshshuwaa. I tumukka Med'inaa Godaa naak'k'eedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika qoho gishshas shiiqiza yarsho; izaadeyka GODAA sinththan mooro ooththida gishshas nagaranchcha.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ቆሆ ጊሻስ ሺቂዛ ያርሾ፤ ኢዛዴይካ ጎዳ ሲንን ሞሮ ኦዳ ጊሻስ ናጋራንቻ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ቱማፐ ጎዳ ናቅዳ ግሾ ሄስ ናቆ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I tumape Godaa naaqida gisho hessi naaqo yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ የበደል መሥዋዕት ነው። ሰውየውም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ጥፋት በመፈጸሙ በደለኛ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ያ ሰው በእግዚአብሔር ላይ ስለ ፈጸመው በደል የኃጢአቱ ማስተስረያ መሥዋዕት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር በደለኛ እዩ እሞ፥ እዙይ ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ርግጽ ንእግዚኣብሄር በዲሉ እዩ እሞ፡ እዚ መስዋእቲ በደል እዩ።