Leviticus 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብማይ ብሑቝ ኪጥበስ ኣይክእልን እዩ። ካብቲ ናይ ሓዊ መስዋእተይ ብጽሒቶም ገይረ ሂበዮም፤ ከም መስዋእቲ ሓጢኣትን መስዋእቲ በደልን ኣዝዩ ቅዱስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። ከእግዚአብሔር መሥዋዕት የሰጠኋቸው ዕድል ፈንታ ይህ ነው፤ እርሱም እንደ ኀጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት ቅዱሰ ቅዱሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። እርሱን ከእሳቱ ቍርባኔ ለእነርሱ እድል ፈንታ እንዲሆን ሰጠሁ፤ እርሱም እንደ ኃጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእርሾ ቦክቶ አይጋገርም። እርሱን በእሳት የሚቀርብ ቁርባኔ አድርጌ ድርሻቸው እንዲሆን ሰጠሁ፤ እርሱም እንደ ኃጢአትና እንደ በደል መሥዋዕት እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ኡክይ እርሹዋ የገናን ኡከቶ። ሄዋ ታዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ኡንቱንታ ጋክያዋ ታን ኡንቱንቶ እማድ። ናጋራ ያርሹዋዳንነ ናቁዋ ያርሹዋዳን እካ ሎይደ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He ukitsay irshshuwaa yeggenaan uuketto. Hewaa taw taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe unttuntta gakkiyaawaa taani unttunttoo immaad. Nagaraa yarshshuwaadaaninne naak'uwaa yarshshuwaadan ikka loytsiide geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika izan irshoy gelontta uukettanaas bessees; tani GODAY taman xuugettiza kaththa yarshofe hayssa istta gisha histta immadis; hessika nagara gishshassinne qoho gishshas shiishshiza yarsho mala wurikka keehi dummatidaaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ኢዛን ኢርሾይ ጌሎንታ ኡኬታናስ ቤሴስ፤ ታኒ ጎዳይ ታማን ጹጌቲዛ ካ ያርሾፌ ሃይሳ ኢስታ ጊሻ ሂስታ ኢማዲስ፤ ሄሲካ ናጋራ ጊሻሲኔ ቆሆ ጊሻስ ሺሺዛ ያርሾ ማላ ዉሪካ ኬሂ ዱማቲዳዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ኡይይ እርሾይ ባይና ኡከቶ። ታማን ፁሳ ያርሹዋፈ ሄሳ ታኒ ኤንታዉ ግሾ ኦዳ እማስ። ናጋራ ያርሹዋ መላነ ናቆ ያርሹዋ መላ እ ኡባፈ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He uythay irshoy bayna uuketo. Taman xuussa yarshuwafe hessa taani entaw gisho oothada immas. Nagara yarshuwa melanne naaqo yarshuwa mela I ubbaafe geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ያለ እርሾ መጋገር አለበት፤ በእሳት ከሚቀርብልኝ ቍርባን ይህን የእነርሱ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻቸዋለሁ። ይህም፣ እንደ ኀጢአት መሥዋዕትና እንደ በደል መሥዋዕት ሁሉ እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርሾ ተጨምሮበት አይጋገርም፤ ከሚነድ ቊርባኔ ለእነርሱ ድርሻ እንዲሆን የሰጠኋቸውና እንደ ኃጢአት መሥዋዕትና እንደ በደል መሥዋዕት እጅግ የተቀደሰ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዘይ መባዅዕቲ ይሰንከት። እዙይ ካብቲ ብሓዊ ዝተቓፀለ ቝርባን ዝተውሃበ ግደኦም እዩ። ከምቲ ምእንቲ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእትን ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእትን ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ብማይ ርሑቕ ኣይሰንከት። እዚ ኻብቲ ብሓዊ እተገብረ መስዋእተይ ዝሀብክዎም ግዲኦም እዩ። ከም መስዋእቲ ሓጢኣትን ከም መስዋእቲ በደልን ቅዱስ ቅዱሳን እዩ።