Leviticus 6:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንካህን ዚኸውን መስዋእቲ ምግቢ ዅሉ ኺሓርር ኣለዎ። ዘይብላዕ ክኸውን ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህ​ና​ትም የሚ​ያ​ቀ​ር​ቡት የእ​ህል ቍር​ባን ሁሉ ፈጽሞ ይቃ​ጠ​ላል፤ ከእ​ር​ሱም አን​ዳች አይ​በ​ላም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ካህኑም የሚያቀርበው የእህል ቍርባን ሁሉ ፈጽሞ ይቃጠላል፤ ከእርሱም አንዳች አይበላም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ካህኑም የሚያቀርበው የእህል ቁርባን ሁሉ ፈጽሞ ይቃጠላል፤ ከእርሱም አንዳች አይበላም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሲ ሺሽያ ካ ያርሹዋፐ ጉየ አተናን ዉር ጹገቶ፤ አፐ አያይነ ሜተቶፖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesii shiishshiyaa katsaa yarshshuwaappe guyye attenaan wuri s'uugetto; aappe ayaynne meetettoppo» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeesezi shiishshiza kaththa yarshozi kumeth xuugetto attiin asi izappe mooppo.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴዚ ሺሺዛ ካ ያርሾዚ ኩሜ ጹጌቶ ኣቲን ኣሲ ኢዛፔ ሞፖ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነይ ካ ያርሹዋ ጉየ አሾና ፁጋናዉ ኮሼስ፤ እ ሜተታናዉ በሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahiney katha yarshuwa guye ashshona xuugganaw koshshees; I meetetanaw bessenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህኑ የሚያቀርበው የእህል ቍርባን ሁሉ ፈጽሞ ይቃጠል እንጂ አይበላ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ካህኑ ከሚያቀርበው የእህል መባ ምንም ሳይበላ ሁሉም መቃጠል አለበት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ ኻህን ዘቕርቦ ቝርባን እኽሊ ብምሉኡ ፈፂሙ ይቃፀል፤ ኣይበላዕውን።
Amharic Tigrinya 2011
ኩሉ ናይ ካህን መስዋእቲ ብልዒ፡ ብምሉእ ይሕረር፡ ኣይበላዕ።