Leviticus 6:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ካህናት ኵሉ ተባዕታይ ካብኡ ይበልዕ። ኣዝዩ ቅዱስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከካ​ህ​ናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእ​ርሱ ይበ​ላል፤ እር​ሱም ቅዱሰ ቅዱ​ሳን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእርሱ ይበላል፤ እርሱ ቅዱስ ቅዱሳን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከእርሱ ይበላል፤ እጅግም የተቀደሰ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄሳቱዋ ዛርያፐ አቱማ አሳ ግዴዳ ኦንነ ሄ አሹዋ ሞ፤ ሄ አሹ ጌሻ ኡባፐ እቱዋ ግዴዳ ሎይ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eesatuwaa zariyaappe attuma asaa gideedda ooninne he ashuwaa mo; he ashuu geeshsha ubbaappe ittuwaa gideedda loytsi geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeeseta zereththafe gidida attuma naa ubbay hessa he yarshozappe mo; hessika keehi dumma yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄሴታ ዜሬፌ ጊዲዳ ኣቱማ ና ኡባይ ሄሳ ሄ ያርሾዛፔ ሞ፤ ሄሲካ ኬሂ ዱማ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካህነ ኮቻፈ አደ ግድዳ ኦንካ ሄ አሹዋ ሞ፤ ሄ ያርሾይ ኡባፈ ጌሽ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kahine kochaafe adde gidida oonika he ashuwa mo; he yarshoy ubbaafe geeshshi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከካህናት ወገን የሆነ ወንድ ሁሉ ከዚህ መብላት ይችላል፤ ይህም እጅግ ቅዱስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከካህናቱ ቤተሰብ ወንድ የሆነ ሁሉ ይህን መሥዋዕት ይመገብ፤ እርሱ እጅግ የተቀደሰ መሥዋዕት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ስድራ ኻህን ተባዕታይ ዝኾነ ይብልዓዮ፤ ንሱ ቅዱሰ ቅዱሳን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍስ ወከፍ ተባዕታይ፡ ካህን ዝኾነ፡ ይብልዓዮ፡ ንሱ ቅዱስ ቅዱሳት እዩ።