Leviticus 6:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ሓጢኣት ስለ ዝገበረን በደለኛን ስለ ዝዀነ፡ ነቲ ብሓይሊ ዝወሰዶ፡ ወይ ብመታለሊ ዝረኸቦ፡ ወይ ነቲ ኪዕቅቦ እተዋህቦ፡ ወይ ነቲ ዝረኸቦ ዝጠፍአ ነገር ኪመልሶ እዩ። ፣
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱ ቢበድልና ከዚህ በኋላ ንስሓ ቢገባ፥ በቅድሚያ የወሰደውን፥ ወይም በዐመፅና በግፍ የተቀበለውን፥ ወይም የተሰጠውን አደራ፥ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱ ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም የተሰጠውን አደራ ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ኃጢአትን ሠርቶ በደለኛ ቢሆን፥ በቅሚያ የወሰደውን ወይም በግፍ የተቀበለውን ወይም በአደራ ከእርሱ ዘንድ የተቀመጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ሀቃዋነ ግዶ፥ ኦደ፥ ሄዋን ናጋራንቻ ግዶፐ፥ ባረ ቦንቂ አኬዳዋ፥ ዎይ ኦይና ካዲደ አኬዳዋ፥ ዎይ ሀዳራ እሜዳዋ ዎይ፥ ባይና ደሜዳዋ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I hak'awaanne gido, ootsiide, hewaan nagaranchcha gidooppe, bare bonk'k'i akkeeddawaa, woy oytsina kaddiide akkeeddawaa, woy hadaraa immeeddawaa woy, bayinna demmeeddawaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
ay asikka hayssa mala nagara ooththiko izi kayson ekkidayssa izas hadara imettidayssa woykko dhayiin demmi ekkidayssa zaaro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣይ ኣሲካ ሃይሳ ማላ ናጋራ ኦኮ ኢዚ ካይሶን ኤኪዳይሳ ኢዛስ ሃዳራ ኢሜቲዳይሳ ዎይኮ ዪን ዴሚ ኤኪዳይሳ ዛሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳን ናጋራንቾ ግድድ በንትኮ፥ ካይስዳባ ዎይኮ ቦንቅዳባ ዎይኮ ሀዳራ ኤክዳባ ዎይኮ ይን ደምዳባ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
hessan nagarancho gididi bentiko, kaysidaba woyko bonqidaba woyko hadara ekidaba woyko dhayin demmidaba,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ሁኔታ ኀጢአት ቢሠራና በደለኛ ቢሆን፣ የሰረቀውን ወይም የቀማውን ወይም በዐደራ የተሰጠውን ወይም ጠፍቶ ያገኘውን ይመልሳል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ማንም ሰው እነዚህን በደሎች ፈጽሞ ኃጢአተኛ ቢሆን፥ በቅሚያና በማታለል የወሰደውን፥ በዐደራ የተቀበለውንና ጠፍቶ ያገኘውን ንብረት ይመልስ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በዝ ኸምዙይ ብምብዳሉ ሓጢኣተኛ እንተ ኾነ፥ ነቲ ዝኸተሮ፥ ወይ ነቲ ዝዓመፆ፥ ወይ ነቲ ዝጠለሞ ሕድሪ፥ ወይ ነቲ ጠፊኡ ዝረኸቦ፥
Amharic Tigrinya 2011
ይኸውን ድማ፡ ሓጢኣት ብምግባሩ በዳሊ ምስ ኮነ፡ ንሱ እቲ ኸትሪ ዝኸተሮ፡ ወይ እቲ ዓመጽ ዝዐመጾ ወይ ሕድሪ ዘንበረሉ፡ ወይ ጠፊኡ ዝረኸቦ፡