Leviticus 7:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ኽፋል ቅብኣት ኣሮንን ቅብኣት ደቁን፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ፡ ኣብታ ንእግዚኣብሄር ብኽህነት ኬገልግልዎ ዘምጽኣላ መዓልቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርን በክህነት ያገለግሉት ዘንድ በተቀቡበት ቀን ለእግዚአብሔር ከሆነ ከእሳት ቍርባን የአሮንና የልጆቹ ሕግ ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን በክህነት ያገለግሉት ዘንድ ባቀረባቸው ቀን ለእግዚአብሔር ከሆነ ከእሳት ቍርባን የአሮንና የልጆቹ እድል ፈንታ ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ጌታን በክህነት እንዲያገለግሉት እነርሱን ባቀረባቸው ቀን ለጌታ በእሳት ከሚቀርበው ቁርባን የአሮንና የልጆቹ ድርሻ ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሮንነ አ አቱማ ናናይ ቄስያ ግዲደ፥ መና ጎዳዉ ኦናዉ ሱንቴዳ ጋላስ መና ጎዳዉ ሺሼዳ ታማን ጹግያ ያርሹዋፐ ሄዌ ኡንቱንቶ ግሹዋ ግዲደ እመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aarooninne Aa attuma naanay K'eesiyaa gidiide, Med'inaa Godaw ootsanaw suntsetteedda gallassi Med'inaa Godaw shiishsheedda taman s'uuggiyaa yarshshuwaappe hewe unttunttoo gishuwaa gidiide imetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssika GODAY Aaroonenne iza nayta qeese histti shuumida gallas GODAAS shiiqidi xuugettiza yarshofe qeeseta gisha gidana mala shaakkidaaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲካ ጎዳይ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ቄሴ ሂስቲ ሹሚዳ ጋላስ ጎዳስ ሺቂዲ ጹጌቲዛ ያርሾፌ ቄሴታ ጊሻ ጊዳና ማላ ሻኪዳዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሮንነ እያ አደ ናይት ካህነ ግድድ ሹመትዳ ጋላስ ጎዳስ ሺቅዳ ፁሳ ያርሹዋፈ፥ ሄስካ ኤንታዉ ግሾ ግድድ እመትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aaroninne iya adde nayti kahine gididi shuumetida gallas Godaas shiiqida xuussa yarshuwafe, hesika entaw gisho gididi imetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ካህናት ሆነው እግዚአብሔርን (ያህዌ) እንዲያገለግሉ በቀረቡ ቀን፣ በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ከቀረበው መሥዋዕት ላይ ለአሮንና ለልጆቹ የተመደበላቸው ድርሻ ይህ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም እግዚአብሔር አሮንንና ልጆቹን ካህናት አድርጎ በሾመበት ቀን ለእግዚአብሔር ከቀረበው ከሚቃጠል መሥዋዕት ለካህናት ድርሻ ሆኖ የተለየ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ በታ ንእግዚኣብሄር ካህናት ኮይኖም ከገልግሉ ዝቐረቡላ መዓልቲ፥ ደቂ እስራኤል ካብቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ ኽህብዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም ግደ ኣሮንን ደቁን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ኻህናት እግዚኣብሄር ኪኾኑ ዘቕረቦም መዓልቲ፡ በታ ዝቐብኦም መዓልቲ፡ ካብ መስዋእቲ ሓዊ እግዚኣብሄር ደቂ እስራኤል ክህበዎም እግዚኣብሄር ዝኣዘዞም፡ ግደ ምቕባእ ኣሮንን ግደ ምቕባእ ደቁን እዚ እዩ። ንውሉድ ወለድኦም ስርዓት ዘለኣለም እዩ።