Leviticus 8:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ሎሚ ዝገበሮ፡ እግዚኣብሄር ኪዕረቐልኩም ኣዘዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚህ ቀን እንደ ተደረገ ለእናንተ ለማስተስረያ ይደረግ ዘንድ እንዲሁ እግዚአብሔር አዘዘ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚህ ቀን እንደ ተደረገ ለእናንተ ለማስተስረያ ይደረግ ዘንድ እንዲሁ እግዚአብሔር አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዛሬ እንደተደረገው እንዲሁ ለእናንተ ማስተስረያም እንዲደረግ ጌታ አዝዞአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀ ሀች ኦሰቴዳዌ መና ጎዳይ አዛዝና፥ ህንተ ናጋራ አቶ ጊሳናዉ ኦሰቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ha hachchi oosetteeddawe Med'inaa Goday azazina, hintte nagaraa atto giissanaw oosetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Inttena nagarappe geeshshanaas hayssa hach nu ooththida wogaa polana mala Xoossay nuna azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴና ናጋራፔ ጌሻናስ ሃይሳ ሃች ኑ ኦዳ ዎጋ ፖላና ማላ ጾሳይ ኑና ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኪትን ሀች ፖለትዳ ዎጋይ ህንተ ናጋራ ቁቻናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday kiittin hachi poletida wogay hinte nagaraa quchanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዛሬ የተፈጸመው ይህ ሥርዐት ለእናንተ ማስተስረያ እግዚአብሔር (ያህዌ) ያዘዘው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኃጢአታችሁን ለማስወገድ ይህን ዛሬ ያደረግነውን ሥርዓት እንድንፈጽም እግዚአብሔር አዞናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ሎሚ ዝተገብረ፥ ስርየት ሓጢኣት ምእንቲ ኽትረኽቡ እግዚኣብሄር ግበርዎ ኢሉ ዝኣዘዞ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንመተዓረቒኹም ድማ ከምዚ ሎሚ እንተገበረ ኸምኡ ኸኣ ኪግበር፡ እግዚኣብሄር ኣዘዘ።