Leviticus 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሙሴ ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። እቲ ኣኼባ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ተኣከበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ማኅበሩንም ሁሉ ወደ ምስክሩ ድንኳን ደጃፍ ሰበሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ማኅበሩ ሁሉ ወደ መገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተሰበሰቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሙሴም ጌታ እንዳዘዘው አደረገ፤ ማኅበሩም ሁሉ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተሰበሰበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሙሴ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን ኦዳ፤ አሳይካ ኡባይ ዱንካንያ ካረን ሺቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Muse Med'inaa Goday azazeeddawaadan ootseedda; asaykka ubbay Dunkkaaniyaa karen shiik'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Museykka GODAY izas yootida mala ooththides; dereykka Gaytoteththa Dunkaane pengen shiiqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሴይካ ጎዳይ ኢዛስ ዮቲዳ ማላ ኦዴስ፤ ዴሬይካ ጋይቶቴ ዱንካኔ ፔንጌን ሺቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሙሰይ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ኦስ፤ አሳ ኡባይ ዱንካንያ ፐንገ ሺቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Musey Goday kiitidaysada oothis; asa ubbay dunkaaniya penge shiiqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሙሴም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዳዘዘው አደረገ፤ ማኅበሩም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ተሰበሰበ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሙሴም እግዚአብሔር እንዳዘዘው አደረገ፤ ሕዝቡም ተሰበሰበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሙሴ ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። ኵሉ እቲ ማሕበር ከዓ ኣብ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ተኣከበ።
Amharic Tigrinya 2011
ሙሴ ድማ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ገበረ። እቲ ኣኼባ ኸኣ ኣብ ኣፍ ደገ ድንኳን ምርኻብ ተኣከበ።